1 Chronicles 2:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕርዚ ድማ ሄጽሮን ናብታ ወዲ ስሳ ዓመት ከሎ እተመርዓዋ ጓል ማጊር ኣቦ ጊልዓድ ኣተወ። ንሳ ድማ ሰጉብ ወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ ኤስ​ሮም ስድሳ ዓመት በሆ​ነው ጊዜ ወደ አገ​ባት ወደ ገለ​ዓድ አባት ወደ ማኬር ልጅ ገባ፤ ሴጉ​ብ​ንም ወለ​ደ​ች​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስድሳ ዓመት በሆነው ጊዜ ወዳገባት ወደ ገለዓድ አባት ወደ ማኪር ልጅ ገባ፤ ሠጉብንም ወለደችለት። ሠጉብም ኢያዕርን ወለደ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስልሳ ዓመት በሆነው ጊዜ ወዳገባት ወደ ገለዓድ አባት ወደ ማኪር ልጅ ገባ፤ ሠጉብንም ወለደችለት። ሠጉብም ኢያዕርን ወለደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄጽሮነ ኡሱፑን ታሙ ላይፐ ጉይያን፥ ጋላኣደ አዉዋ ማክራ ናቶ አኪደ፥ ሳጉባ የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hes'iroone usuppun tammu laytsaappe guyyiyaan, Gala'aade aawuwaa Maakira naatto akkiide, Saguba yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hexiroomey izas 60 layth kumishin Gala7aade aawa Maakire nayo machcho ekkidi Sagube yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄጺሮሜይ ኢዛስ 60 ላይ ኩሚሺን ጋላኣዴ ኣዋ ማኪሬ ናዮ ማቾ ኤኪዲ ሳጉቤ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስሮናስ ላይ ኡሱፑን ታሙ ግድን፥ ጋላዳ አዋ ማክራ ናእዉ ኤክድ ሳጉባ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hesiroonas laythi usupun tammu gidin, Galada aawa Makira na7iw ekidi Saguba yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስድሳ ዓመት ሲሆነው የገለዓድን አባት የማኪርን ልጅ አገባ፤ እርሷም ሠጉብን ወለደችለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሔጽሮን ሥልሳ ዓመት ሲሞላው የገለዓድ እኅት የነበረችውን የማኪርን ልጅ አግብቶ ሰጉብ የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደሓር ድማ ኤስሮም ንጓል ማኪር ኣቦ ገለዓድ ኣእተዋ እሞ ንሰጉብ ወለደትሉ። ንሱ ኸእትዋ እንተሎ ወዲ ስሳ ዓመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሓር ድማ ሔጽሮን ናብ ጓል ማኪር ኣቦ ጊልዓድ ኣተወ። ንሱ ወዲ ስሳ ዓመት ምስ ኰነ፡ ኣእተዋ እሞ፡ ንሴጉብ ወለደትሉ።