1 Chronicles 19:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዓሞን ድማ ወጺኦም ኣብ ቅድሚ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ነቲ ውግእ ሰሪዖም፡ እቶም ዝመጹ ነገስታት ከኣ ኣብ መሮር በይኖም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንም ልጆች ወጥ​ተው በከ​ተ​ማ​ዪቱ በር አጠ​ገብ ተሰ​ለፉ፤ የመ​ጡ​ትም ነገ​ሥ​ታት ለብ​ቻ​ቸው በሜ​ዳው ላይ ሰፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች ወጥተው በከተማይቱ በር አጠገብ ተሰለፉ፤ የመጡትም ነገሥታት ለብቻቸው በሜዳው ላይ በሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሞንም ልጆች ወጥተው በከተማይቱ በር አጠገብ ለውግያ ተሰለፉ፤ የመጡትም ነገሥታት ለብቻቸው በሜዳው ላይ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞናቱ ከሲደ፥ ካታማ ፐንግያን ኦላዉ ሳልፔድኖ። ኡንቱንታ ማዳናዉ ዬዳ ካተቱካ ባረንቱ ሳኣ ኦይቂደ፥ ደምባን ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoonatuu kesiide, katamaa penggiyaan olaw salppeeddino. Unttuntta maaddanaw yeedda kaatetuukka barenttu sa'aa oyk'k'iide, dembbaan shiik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amooneti katamaa pengen ke7idi olas yaaddida; istta maaddanaas yida kawotikka banttarkka baas soho oykkidi demban dunkaanida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔቲ ካታማ ፔንጌን ኬኢዲ ኦላስ ያዲዳ፤ ኢስታ ማዳናስ ዪዳ ካዎቲካ ባስ ሶሆ ኦይኪዲ ዴምባን ዱንካኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞነት ከይድ ካታማ ፐንገን ኦላስ ሳልፕዶሶና። ኤንታ ማዳናዉ ይዳ ካዎት ባንታ በሳ ኦይክድ ደንባን ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amooneti keyidi katamaa pengen olas salpidosona. Enta maaddanaw yida kawoti banta bessaa oykidi denban shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሞናውያንም መጥተው ወደ ከተማቸው በሚያስገባው በር ላይ ለጦርነት ተሰለፉ፤ የመጡት ነገሥታት ደግሞ ብቻቸውን በሜዳው ላይ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያንም ተሰልፈው መጥተው የእነርሱ ዋና ከተማ በሆነችው በራባ መግቢያ በር አጠገብ ስፍራቸውን ያዙ፤ እነርሱን ሊረዱ የመጡ ነገሥታትም ገላጣማ በሆነው ገጠር ስፍራቸውን ያዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ኣሞንውን ወፂኦም ኣብ ኣፍ ደገ እታ ረባት እትበሃል ከተማኣቶም ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ዝመፁ ነገስታት ግና ንበይኖም ኣብ ሜዳ ተሰለፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ዓሞን ድማ ወጺኦም ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ዝመጹ ነገስታት ግና ንበይኖም ኣብ መሮር ነበሩ።