1 Chronicles 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ሰላሳን ክልተን ሽሕ ሰረገላታትን ንጉስ ማኣጋን ህዝቡን ተኻረዩ፤ መጺኡ ኣብ ቅድሚ ሜደባ ሰፈረ። ደቂ ዓሞን ድማ ካብ ከተማታቶም ተኣኪቦም ናብ ውግእ መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሠላሳ ሁለ​ትም ሺህ ሰረ​ገ​ሎ​ችን የሞ​ዓ​ካን ንጉ​ሥና ሕዝ​ቡ​ንም ቀጠሩ፤ መጥ​ተ​ውም በሜ​ድባ ፊት ለፊት ሰፈሩ። የአ​ሞ​ንም ልጆች ከየ​ከ​ተ​ሞ​ቻ​ቸው ተሰ​ብ​ስ​በው ወደ ሰልፍ መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሠላሳ ሁለትም ሺህ ሰረገሎች የመዓካንም ንጉሥ ሕዝቡንም ቀጠሩ፤ መጥተውም በሜድባ ፊት ለፊት ሰፈሩ። የአሞንም ልጆች ከየከተሞቻቸው ተሰብስበው ወደ ሰልፍ መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሠላሳ ሁለትም ሺህ ሰረገሎች የመዓካንም ንጉሥ ሠራዊት ቀጠሩ፤ መጥተውም በሜድባ ፊት ለፊት ሰፈሩ። የአሞንም ልጆች ከየከተሞቻቸው ተሰብስበው ወደ ውግያ መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀታማነ ላኡ ሻአ ፓራ ጋረቱዋ፥ ፓራ አሳቱዋ፥ ማእካ ካትያነ አ ኦላንቻቱዋ ቃጻሬድኖ፤ ቃጻርና ዪደ፥ መዳባን ዱንካኔድኖ። ቃይ አሞናቱ ባረንቱ ካታማፐ ሺቂደ፥ ኦላዉ ጊጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hattamanne laa"u sha"a paraa gaaretuwaa, paraa asatuwaa, Maa'ika kaatiyaanne Aa olanchchatuwaa k'as'areeddino; k'as'arina yiide, Medaaban dunkkaaneeddino. K'ay Amoonatuu barenttu katamaappe shiik'iide, olaw giigeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi 32,000 para-gaareta, toga asata, Ma7ika kawonne iza olanchchata qaxxarida; isttika yiidi Medeban dunkaani uttida; qasse Amooneti bantta katamatappe shiiqettidi olas kezida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ 32,000 ፓራ-ጋሬታ፥ ቶጋ ኣሳታ፥ ማኢካ ካዎኔ ኢዛ ኦላንቻታ ቃጻሪዳ፤ ኢስቲካ ዪዲ ሜዴባን ዱንካኒ ኡቲዳ፤ ቃሴ ኣሞኔቲ ባንታ ካታማታፔ ሺቄቲዲ ኦላስ ኬዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) 32,000 ፓራ ጋረታ፥ ፓራታ፥ ማእካ ካዋነ እያ ኦላንቾታ ሚሸን ጋርፅን ይድ መዳባን ዱንካንዶሶና። ቃስ አሞነት ባንታ ካታማፐ ከይድ ኦላስ ጊገትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) 32,000 para gaareta, parata, Ma7ika kawanne iya olanchota miishen garxin yidi Medaban dunkaanidosona. Qassi Amooneti banta katamaape keyidi olas giigetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሠላሳ ሁለት ሺሕ ሠረገሎችንና ፈረሰኞችን እንዲሁም የመዓካን ንጉሥና ወታደሮች በገንዘብ ቀጠሩ፤ እነርሱም መጥተው በሜድባ አጠገብ ሲሰፍሩ፣ አሞናውያን ደግሞ ከየከተሞቻቸው ተሰብስበው ለጦርነት ወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተከራዩአቸው ሠላሳ ሁለት ሺህ ሠረገሎችና የንጉሥ ማዕካ ሠራዊት መጥተው በሜዳባ አጠገብ ሰፈሩ፤ ዐሞናውያንም ከየከተሞቻቸው ወጥተው ለጦርነት ተዘጋጁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዝተዓሰቡ ሰላሳን ክልተን ሽሕ ሰረገላን ፈረሰኛታትን ሰራዊት ንጉስ መዓካን መፂኦም ኣብ ጥቓ ሜዳ ሰፈሩ፤ ደቂ ኣሞንውን ካብ ከተማታቶም ተኣኪቦም ወፂኦም ንውግእ ተሰለፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሰላሳን ክልተን ሽሕ ሰረገላን ንንጉስ መዓካን ንህዝቡን ተኻረዩ፡ እዚኣቶም መጺኦም ኣብ ቅድሚ ሜድባ ሰፈሩ፡ ደቂ ዓሞንውን ካብ ከተማታቶም ተኣኪቦም ኪዋግኡ መጹ።