1 Chronicles 19:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ሃኑን ንባሮት ዳዊት ወሲዱ ላጽዮም፡ ክዳውንቶም ኣብ ማእከል ኣትሪሩ ኣብ መዓኮሮም ቆሪጹ ሰደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሐና​ንም የዳ​ዊ​ትን አገ​ል​ጋ​ዮች ወስዶ የጢ​ማ​ቸ​ውን ግማሽ አስ​ላ​ጫ​ቸው፤ ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም እስከ ወገ​ባ​ቸው ድረስ ለሁ​ለት ቀድዶ ሰደ​ዳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሐኖንም የዳዊትን ባሪያዎች ወስዶ አስላጫቸው፥ ልብሳቸውንም እስከ ወገባቸው ድረስ ከሁለት ቀድዶ ሰደዳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሐኖንም የዳዊትን ባርያዎች ወስዶ አስላጫቸው፥ ልብሳቸውንም እስከ ወገባቸው ድረስ ከሁለት ቀድዶ ሰደዳቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀኑን ዳዊተ ኪቴዳ አሳቱዋ ኦይቂደ፥ ኡንቱንቱ ቡቻ ሜዴዳ፤ ኡንቱንቱ ማዩዋካ ኡትያ ዱልያ ባጋፐ ቃንጽ አኪደ፥ ኡንቱንታ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hanuuni Daawite kiitteedda asatuwaa oyk'k'iide, unttunttu buuchchaa meedeedda; unttunttu mayuwaakka uttiyaa dulliyaa baggappe k'ans's'i akkiide, unttuntta yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Haanooney Dawiti kiittida asata oykkidi istta buuchchaa meedides; istta may7oka istta kalloy beettanaashe gakkanaas daakkidi istta dere zaari yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሃኖኔይ ዳዊቲ ኪቲዳ ኣሳታ ኦይኪዲ ኢስታ ቡቻ ሜዲዴስ፤ ኢስታ ማይኦካ ኢስታ ካሎይ ቤታናሼ ጋካናስ ዳኪዲ ኢስታ ዴሬ ዛሪ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀኑኒ ዳዊቲ ኪትዳ አሳታ ኦይክድ፥ ኤንታ ቡቻ ሜድስ፤ ኤንታ ማኡዋ ጋርሳፈ ዱለ ጋካናዉ ቃንፅድ ኤንታ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hanuni Dawiti kiitida asata oykidi, enta buuchaa meedis; enta ma7uwa garsafe dulle gakanaw qanxidi enta yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሐኖን የዳዊትን ሰዎች ይዞ ላጫቸው፤ ልብሳቸውንም እስከ መቀመጫቸው ድረስ መኻል ለመኻል ቀዶ ሰደዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሐኑን የዳዊትን መልእክተኞች ይዞ ጢማቸውን ላጨ፤ ኀፍረተ ሥጋቸው እስኪታይ ድረስ ከወገባቸው በታች ያለውን ልብስ ቈረጠና ወደ አገራቸው ሰደዳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሓኖን ነቶም ንልኡኻት ዳዊት ወሲዱ ላፀዮም፤ ንኽዳውንቶም ከዓ ኽሳዕ ጥቓ ማዕጥቖኦም ቈሪፁ ሰደዶም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሓኑን ንገላው ዳዊት ወሲዱ ላጸዮም፡ ፈረቓ ኽዳውንቶም ከኣ ከክሳዕ መዓኰሮም ቈሪጹ ሰደዶም።