1 Chronicles 19:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ግና ንሃኑን፡ ዳዊት ንኣቦኻ ዜኽብርዶ ይመስለካ፡ መጸናንዒ ለኣኸልካ፧ ባሮቱ ነታ ምድሪ ኺስልዩዋ፡ ከውድቑን ኪስልዩንዶ ኣይመጹኹምን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞን ልጆች አለ​ቆች ግን ሐና​ንን፥ “ዳዊት የሚ​ያ​ጽ​ና​ኑ​ህን ወደ አንተ የላከ አባ​ት​ህን በማ​ክ​በር ነውን? አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹስ ከተ​ማ​ዪ​ቱን ለመ​መ​ር​መ​ርና ሀገ​ሪ​ቱ​ንም ለመ​ሰ​ለል ወደ አንተ የመጡ አይ​ደ​ሉ​ምን?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞን ልጆች አለቆች ግን ሐኖንን። ዳዊት አባትህን አክብሮ የሚያጽናኑህን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ባሪያዎቹስ አገሪቱን ለመመርመር፥ ለማጥፋት፥ ለመሰለልም ወደ አንተ የመጡ አይደሉምን? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሞን ልጆች ሹማምንት ግን ሐኖንን እንዲህ አሉት፦ “ዳዊት አባትህን አክብሮ የሚያጽናኑህን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ባርያዎቹስ አገሪቱን ለመመርመር፥ ለማጥፋት፥ ለመሰለልም ወደ አንተ የመጡ አይደሉምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞና አሳ ካፓቱ ሀኑና፥ “ዳዊተ ኔና ምንናዉ ሀ አሳቱዋ ኪቴዳዌ ነ አዉዋ ቦንቹዋ ድራሳ ጋድየ? እ ባረ አሳ ኪቴዳዌ ሀ ካታማ ጼላናሳ፥ ዎቻናሳነ ኦለቲደ ጾናናሳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoona asaa kaappatuu Hanuuna, «Daawite neena mintsetsanaw ha asatuwaa kiitteeddawe ne aawuwaa bonchchuwaa diraassa gaaddiyye? I bare asaa kiitteeddawe ha katamaa s'eellanaassa, wochchanaassanne olettiide s'oonanaassa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amoone dere shuumeti Haanoone, «Dawiti ha asata kiittiday ne aawa bonchchidi nena minththeththanaas misatizee? Izi ha asata kiittiday biittayo xomosi xeellanaassinne oli oykkanaassa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔ ዴሬ ሹሜቲ ሃኖኔ፥ «ዳዊቲ ሃ ኣሳታ ኪቲዳይ ኔ ኣዋ ቦንቺዲ ኔና ሚንናስ ሚሳቲዜ? ኢዚ ሃ ኣሳታ ኪቲዳይ ቢታዮ ጾሞሲ ጼላናሲኔ ኦሊ ኦይካናሳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞነ ሞርናት ሀኑናኮ፥ “ዳዊቲ ነ አዋ ቦንችድ ነና ምንናዉ ሀ አሳታ ኪትስ ጋዳ ኔ ቆፓይ? እ ሀ አሳ ኪትዳይ ሀ ካታማ ዎችድ፥ ኦላናሳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amoone moorinnati Hanunako, “Dawiti ne aawa bonchidi nena minthethanaw ha asata kiittis gada na qopay? I ha asaa kiittiday ha katamaa wochidi, olanaasa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአሞናውያን መኳንንት ለሐኖን፣ “ዳዊት ሐዘኑን ለመግለጽ ሰዎችን ወደ አንተ የላከው አባትህን አክብሮ ይመስልሃልን? ሰዎቹ ወደ አንተ የመጡት አገሪቱን ለመመርመር፣ ለመሰለልና ለመያዝ አይደለምን?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያን ባለሥልጣኖች ንጉሡን እንዲህ አሉት፤ “ዳዊት እነዚህን ሰዎች የላከው አባትህን በማክበር የሐዘንህ ተካፋይ ለመሆን ይመስልሃልን? ከቶ እንዳይመስልህ! እርሱ እነዚህን መልእክተኞች የላከው ምድሪቱን ወሮ መያዝ ይችል ዘንድ እንዲሰልሉለት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም መሳፍንቲ ደቂ ኣሞን ግና ንሓኖን “ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩዶ ዘፀናንዑ ዝሰደደልካ ይመስለካ ኣሎ? እዚኣቶም ነዛ ሃገር ምእንቲ ኽምርምርዋን ክስልይዋን ክሕዝዋን እዮም መፂኦም ዘለዉ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ግና ንሓኑን፡ ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩዶ መጸናናዕቲ ዝሰደደልካ ይመስለካ ኣሎ እዞም ገላውኡ ነዛ ሃገር ምእንቲ ኺምርምርዋን ኬጥፍእዋን ኪስልይዋን ደይዀኑን ናባኻ ዝመጹ፡ በልዎ።