1 Chronicles 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ፡ ኣቦኡ ሞገስ ስለ ዝገበረለይ፡ ንሃኑን ወዲ ናሓስ ሞገስ ክገብረሉ እየ። ዳዊት ድማ ብዛዕባ ኣቦኡ ኬጸናንዕዎ ልኡኻት ሰደደ። ሽዑ ባሮት ዳዊት ከጸናንዕዎ ናብ ምድሪ ደቂ ዓሞን ኣብ ሃኑን መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “አባቱ ስላደረገልኝ ወረታ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐናን ቸርነት አደርጋለሁ” አለ። ዳዊትም አባቱ ስለ ሞተ ሊያጽናናው መልእክተኞችን ላከ፤ የዳዊትም አገልጋዮች ሊያጽናኑት ወደ ሐናን ወደ አሞን ልጆች ምድር መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። አባቱ ስላደረገልኝ ወረታ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ቸርነት አደርጋለሁ አለ። ዳዊትም አባቱ ስለ ሞተ ልያጽናናው መልእክተኞችን ላከ፤ የዳዊትም ባሪያዎች ሊያጽናኑት ወደ ሐኖን ወደ አሞን ልጆች ምድር መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፦ “አባቱ ስላደረገልኝ ወረታ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ቸርነት አደርጋለሁ” አለ። ዳዊትም አባቱ ስለ ሞተ ሊያጽናናው መልእክተኞችን ላከ፤ የዳዊትም ባርያዎች ሊያጽናኑት ወደ ሐኖን ወደ አሞን ልጆች ምድር መጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “አ አዉ ናኦስ ታዉ ኬኬዳ ድራዉ፥ ታን አ ናኣ ሀኑናዉ ኬካና” ያጌዳ። ሀኑና አዉ ሀይቄዳ ድራዉ፥ ዳዊተ አ ምንናዉ አሳ ኪቴዳ። ዳዊተ ኪቴዳዋንቱ ሀኑና ምንናዉ አሞና ጋድያ ጋኬዳ ዎደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Aa aawuu Naa'oosi taw keekeedda diraw, taani Aa na'aa Hanuunaw keekana» yaageedda. Hanuuna aawuu hayk'k'eedda diraw, Daawite Aa mintsetsanaw asaa kiitteedda. Daawite kiitteeddawanttuu Hanuuna mintsetsanaw Amoona gadiyaa gakkeedda wode, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, «Iza aawa Na7oosey taas lo7o ooththida mala tani iza naa Haanoones lo7o ooththana» gi qoppides; hessa gishshas iza aawaa hayqoza gishshas iza minththeththanaas Dawiti as kiittides. Dawiti kiittidayti Haanoone minththeththanaas Amoone biitta gakkida wode, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ፥ «ኢዛ ኣዋ ናኦሴይ ታስ ሎኦ ኦዳ ማላ ታኒ ኢዛ ና ሃኖኔስ ሎኦ ኦና» ጊ ቆፒዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ኣዋ ሃይቆዛ ጊሻስ ኢዛ ሚንናስ ዳዊቲ ኣስ ኪቲዴስ። ዳዊቲ ኪቲዳይቲ ሃኖኔ ሚንናስ ኣሞኔ ቢታ ጋኪዳ ዎዴ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “እያ አዋይ ናኦስ ታዉ ኬህዳ ግሾ ታኒ እያ ናኣ ሀኑናስ ኬሀና” ያግስ። ሀኑና አዋይ ሀይቅዳ ግሾ ዳዊቲ እያ ምንናዉ አሰ ኪትስ። ዳዊቲ ኪትዳ አሳት ሀኑና ምንናዉ አሞነ ጋክዳ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Iya aaway Na7oosi taw keehida gisho taani iya na7aa Hanunas keehana” yaagis. Hanuna aaway hayqida gisho Dawiti iya minthethanaw ase kiittis. Dawiti kiitida asati Hanuna minthethanaw Amoone gakida wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “አባቱ ለእኔ በጎ ነገር እንዳደረገልኝ እስቲ እኔም ለናዖስ ልጅ ለሐኖን በጎ ነገር ላድርግለት” ብሎ ዐሰበ። ስለዚህ ዳዊት ስለ አባቱ ሞት ሐዘኑን ለመግለጽ ወደ ሐኖን መልክተኞችን ላከ። የዳዊት ሰዎች ሐዘናቸውን ለመግለጽ ሐኖን ወደሚኖርበት ወደ አሞናውያን ምድር በመጡ ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊትም “አባቱ ናዖስ ለእኔ እንዳደረገልኝ ሁሉ፥ እኔም ለልጁ ለሐኑን ታማኝ ወዳጅ በመሆን ወሮታውን እከፍላለሁ” አለ፤ ስለዚህም ዳዊት የሐዘን ተካፋይነቱን ለመግለጥ መልእክተኞች ላከ። መልእክተኞቹም ሊያጽናኑት ወደ ዐሞን ምድር በደረሱ ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ኣቦኡ ንኣይ ፅቡቕ ገይሩለይ ነይሩ እዩ እሞ፥ ኣነ ድማ ንሓኖን ወዲ ናዖስ ፅቡቕ ክገብረሉ እየ” በለ። ዳዊት ከዓ ብዛዕባ ሞት ኣቦኡ ኸፀናንዖ ልኡኻት ሰደደሉ። እቶም ሓሻኽር ዳዊት ድማ ንሓኖን ከፀናንዕዎ ናብ ሃገር ደቂ ኣሞን ከዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ኣቦኡ ንኣይ ምሕረት ገይሩለይ ነይሩ እዩ እሞ፡ ንሓኑን ወዲ ናሓሽ ምሕረት ክገብረሉ፡ በለ። ዳዊት ከኣ ብዛዕባ ኣቦኡ ኼጸናንዖ ልኡኻት ሰደደሉ። እቶም ገላው ዳዊት ከኣ ንሓኑን ኬጸናንዕዎ ናብ ሃገር ደቂ ዓሞን ኣተው። |