1 Chronicles 19:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣራማውያን ግና ኣብ ቅድሚ እስራኤል ሃደሙ። ዳዊት ድማ ካብ ኣራማውያን ሾብዓተ ሽሕ ብሰረገላታት ዝዋግኡን ኣርብዓ ሽሕ እግረኛታትን ቀተለ፡ ንሶፋግ ድማ ሓለቓ ሰራዊት ቀተሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሶር​ያ​ው​ያ​ንም ከዳ​ዊት ፊት ሸሹ፤ ዳዊ​ትም ከሶ​ር​ያ​ው​ያን ሰባት ሺህ ሰረ​ገ​ለ​ኞ​ችን፥ አርባ ሺህም እግ​ረ​ኞ​ችን ገደለ፥ የሠ​ራ​ዊ​ቱ​ንም አለቃ ሶፋ​ክን ገደለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት ሺህ ሰረገለኞች፥ አርባ ሺህም እግረኞች ገደለ፥ የሠራዊቱንም አለቃ ሾፋክን ገደለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት ሺህ ሰረገለኞች፥ አርባ ሺህም እግረኞች ገደለ፥ የሠራዊቱንም አለቃ ሾፋክን ገደለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ አሳቱ እስራኤላቱ ስንፐ ባቃቴድኖ፤ ዳዊተ ሶርያ አሳቱዋፐ ፓራ ጋርያ ላግያ ላፑን ሻአ አሳቱዋነ ኦይታሙ ሻአ ገድያ አሳቱዋ ዎዳ፤ ኡንቱንቱ ኦላ ጋዳዋ ሾባካካ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa asatuu Israa'eelatuu sintsaappe bak'atteedino; Daawite Sooriyaa asatuwaappe paraa gaariyaa laaggiyaa laappun sha"a asatuwaanne oytamu sha"a gediyaa asatuwaa wod'eedda; unttunttu olaa gadaawaa Shobaakakka wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Aaraame asati Isra7eeleta sinththafe baqatida; Dawiti 7,000 para-gaaretanne 40,000 tohon bi olettiza wottadarata wodhides; istta ola gadawa Shobaakekka wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኣራሜ ኣሳቲ ኢስራኤሌታ ሲንፌ ባቃቲዳ፤ ዳዊቲ 7,000 ፓራ-ጋሬታኔ 40,000 ቶሆን ቢ ኦሌቲዛ ዎታዳራታ ዎዴስ፤ ኢስታ ኦላ ጋዳዋ ሾባኬካ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ አሳይ እስራኤለታ ስንፈ ባቃትዶሶና፤ ዳዊቲ ሶረ አሳፐ ፓራ ጋረ ላግያ 7,000 አሳነ 40,000 ቶሆ አሳነ ኤንታ ቶራ ሞጮና ሾፋካ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore asay Isra7eeleta sinthafe baqatidosona; Dawiti Soore asaape para gaare laagiya 7,000 asaanne 40,000 toho asaanne enta toora mocona Shoofaka wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ ከእስራኤል ፊት ሸሹ። ዳዊትም ሰባት ሺሕ ሠረገለኞችና አርባ ሺሕ እግረኛ ወታደሮች ገደለ። የሠራዊታቸው አዛዥ ሾፋክም በጦርነቱ ላይ ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያንም ሶርያውያንን ወደ ኋላ መልሰው አባረሩአቸው፤ ዳዊትና ሠራዊቱ ሰባት ሺህ ሠረገላ ነጂዎችን፥ አርባ ሺህ እግረኛ ወታደሮችን ገደሉ፤ እንዲሁም ሾባክ ተብሎ የሚጠራውን የሶርያውያንን የጦር አዛዥ ገደሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሶርያውያን ድማ ብእስራኤላውያን ተስዒሮም ሃደሙ። ዳዊት ከዓ ኻብ ሶርያውያን ሸውዓተ ሽሕ ሰብ ሰረገላን ኣርብዓ ሽሕ ኣጋር ሰራዊትን ቀተለ፤ ንሾፋኽ ሓለቓ ሰራዊትውን ቀተሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሶርያውያን ድማ ካብ ቅድሚ እስራኤል ሀደሙ። ዳዊት ከኣ ካብ ሶርያውያን ሰባት ናይ ሾብዓተ ሽሕ ሰረገላን ኣርብዓ ሽሕ እግረኛ ሰብን ቀተለ። ንሾፋኽ ሓለቓ ሰራዊትውን ቀተሎ።