1 Chronicles 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዳዊት ድማ ተነግሮ። ንብዘሎ እስራኤል ድማ ኣኪቡ ንዮርዳኖስ ሰጊሩ ኣጥቂዑ ኣንጻርኦም ውግእ ኣበገሰ። ዳዊት ድማ ምስ ኣራማውያን ውግእ ምስ ኣበገሰ፡ ምስኡ ተዋግኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በተነገረው ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፤ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ መጣባቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ጋር ተዋጋ፥ እነርሱም ከእርሱ ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ መጣባቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊትም በሶርያውያን ላይ በተሰለፈ ጊዜ እነርሱ ከእርሱ ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ መጣባቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊትም በሶርያውያን ላይ ለውግያ በተሰለፈ ጊዜ እነርሱ ከእርሱ ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ሺሺደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ፤ ሶርያ አሳቱዋና ኦለታናዉ ኡንቱንቱ ስንን ሳልፔድኖ። ዳዊተ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ሳልፕና፥ ኡንቱንቱካ አናና ኦለቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite hewaa siseedda wode, Israa'eeliyaa olanchchatuwaa shiishshiide, Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda; Sooriyaa asatuwaana olettanaw unttunttu sintsan salppeeddino. Daawite unttunttunna olettanaw salppina, unttunttukka aanana oletteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa siyida wode Isra7eele olanchchata ubbaa shiishshidi Yordaanoose shaafa pinnidi Aaraame asatara olettanaas istta sinththan salfides; histtiin istti izara olettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዳ ዎዴ ኢስራኤሌ ኦላንቻታ ኡባ ሺሺዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ኣራሜ ኣሳታራ ኦሌታናስ ኢስታ ሲንን ሳልፊዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ኢዛራ ኦሌቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ስእዳ ዎደ እስራኤለ ኦላንቾታ ሺሽድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ሶረ አሳራ ኦለታናዉ ኤንታ ስንን ሳልፕዶሶና። ዳዊቲ ኤንታራ ኦለታናዉ ሳልፕን ኤንትካ እያራ ኦለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa si7ida wode Isra7eele olanchota shiishidi, Yordaanose shaafa pinnidi Soore asaara oletanaw enta sinthan salpidosona. Dawiti entara oletanaw salpin entika iyara oletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ይህን ሲሰማ፣ እስራኤልን ሁሉ ሰብስቦ ዮርዳኖስን ተሻገረ፤ ወደ ፊት በመገሥገሥም ከፊት ለፊታቸው የውጊያ መሥመሩን ያዘ። ዳዊትም ሶርያውያንን ጦርነት ለመግጠም ወታደሮቹን አሰለፈ፤ እነርሱም ተዋጉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ስለዚህ ነገር በሰማ ጊዜ የእስራኤላውያንን የጦር ኀይል ሰበሰበ፤ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ የውጊያ መስመሩን ያዘ፤ ሶርያውያንም እንደዚሁ ቦታቸውን ይዘው ከዳዊት ጋር ጦርነት ገጠሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸዓ፥ ንዅሉ እስራኤል ኣኽቲቱ፥ ሩባ ዮርዳኖስ ተሳገረ፤ ናብኣቶም ቀሪቡ ድማ ኽዋግኦም ተሰለፈ። ዳዊት ነቶም ሶርያውያን ክዋግኦም ምስ ተሰለፈ ኸዓ፥ ንሳቶም ምስኡ ተዋግኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ድማ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኽቲቱ፡ ዮርዳኖስ ተሳገረ፡ ናብኦም ቀሪቡ ኸኣ ኣብ ቅድሚኦም ተሰለፈ። ዳዊት ነቶም ሶርያውያን ንውግእ ኪቃባበሎም ምስ ተሰለፈ ኸኣ፡ ንሳቶም ምስኡ ተዋግኡ። |