1 Chronicles 19:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዳዊት ድማ ተነግሮ። ንብዘሎ እስራኤል ድማ ኣኪቡ ንዮርዳኖስ ሰጊሩ ኣጥቂዑ ኣንጻርኦም ውግእ ኣበገሰ። ዳዊት ድማ ምስ ኣራማውያን ውግእ ምስ ኣበገሰ፡ ምስኡ ተዋግኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በተ​ነ​ገ​ረው ጊዜ እስ​ራ​ኤ​ልን ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ ዮር​ዳ​ኖ​ስ​ንም ተሻ​ግሮ መጣ​ባ​ቸው፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊ​ትም ከሶ​ር​ያ​ው​ያን ጋር ተዋጋ፥ እነ​ር​ሱም ከእ​ርሱ ጋር ተዋጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ መጣባቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊትም በሶርያውያን ላይ በተሰለፈ ጊዜ እነርሱ ከእርሱ ጋር ተዋጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ መጣባቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጋ፤ ዳዊትም በሶርያውያን ላይ ለውግያ በተሰለፈ ጊዜ እነርሱ ከእርሱ ጋር ተዋጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ሺሺደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ፤ ሶርያ አሳቱዋና ኦለታናዉ ኡንቱንቱ ስንን ሳልፔድኖ። ዳዊተ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ሳልፕና፥ ኡንቱንቱካ አናና ኦለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite hewaa siseedda wode, Israa'eeliyaa olanchchatuwaa shiishshiide, Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda; Sooriyaa asatuwaana olettanaw unttunttu sintsan salppeeddino. Daawite unttunttunna olettanaw salppina, unttunttukka aanana oletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa siyida wode Isra7eele olanchchata ubbaa shiishshidi Yordaanoose shaafa pinnidi Aaraame asatara olettanaas istta sinththan salfides; histtiin istti izara olettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዳ ዎዴ ኢስራኤሌ ኦላንቻታ ኡባ ሺሺዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ኣራሜ ኣሳታራ ኦሌታናስ ኢስታ ሲንን ሳልፊዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ኢዛራ ኦሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሄሳ ስእዳ ዎደ እስራኤለ ኦላንቾታ ሺሽድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ሶረ አሳራ ኦለታናዉ ኤንታ ስንን ሳልፕዶሶና። ዳዊቲ ኤንታራ ኦለታናዉ ሳልፕን ኤንትካ እያራ ኦለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa si7ida wode Isra7eele olanchota shiishidi, Yordaanose shaafa pinnidi Soore asaara oletanaw enta sinthan salpidosona. Dawiti entara oletanaw salpin entika iyara oletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ይህን ሲሰማ፣ እስራኤልን ሁሉ ሰብስቦ ዮርዳኖስን ተሻገረ፤ ወደ ፊት በመገሥገሥም ከፊት ለፊታቸው የውጊያ መሥመሩን ያዘ። ዳዊትም ሶርያውያንን ጦርነት ለመግጠም ወታደሮቹን አሰለፈ፤ እነርሱም ተዋጉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ስለዚህ ነገር በሰማ ጊዜ የእስራኤላውያንን የጦር ኀይል ሰበሰበ፤ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ የውጊያ መስመሩን ያዘ፤ ሶርያውያንም እንደዚሁ ቦታቸውን ይዘው ከዳዊት ጋር ጦርነት ገጠሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸዓ፥ ንዅሉ እስራኤል ኣኽቲቱ፥ ሩባ ዮርዳኖስ ተሳገረ፤ ናብኣቶም ቀሪቡ ድማ ኽዋግኦም ተሰለፈ። ዳዊት ነቶም ሶርያውያን ክዋግኦም ምስ ተሰለፈ ኸዓ፥ ንሳቶም ምስኡ ተዋግኡ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ድማ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኽቲቱ፡ ዮርዳኖስ ተሳገረ፡ ናብኦም ቀሪቡ ኸኣ ኣብ ቅድሚኦም ተሰለፈ። ዳዊት ነቶም ሶርያውያን ንውግእ ኪቃባበሎም ምስ ተሰለፈ ኸኣ፡ ንሳቶም ምስኡ ተዋግኡ።