1 Chronicles 19:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣራማውያን ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም እተጋደዱ ምስ ረኣዩ፡ ልኡኻት ሰዲዶም ነቶም ኣብ ስግር ኤፍራጥስ ዝነበሩ ኣራማውያን ኣውጽእዎም። ሶፋግ ኣዛዚ ሰራዊት ሃዳረዘር ድማ ቀዲሞም ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሶር​ያ​ው​ያ​ንም እስ​ራ​ኤል ድል እን​ዳ​ደ​ረ​ጓ​ቸው ባዩ ጊዜ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ልከው በወ​ንዝ ማዶ የነ​በ​ሩ​ትን ሶር​ያ​ው​ያን አስ​መጡ፤ የአ​ድ​ር​አ​ዛ​ርም ሠራ​ዊት አለቃ ሶፋክ በፊ​ታ​ቸው ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሶርያውያንም በእስራኤል ፊት እንደ ተሸነፉ ባዩ ጊዜ መልእክተኞች ልከው በወንዝ ማዶ የነበሩትን ሶርያውያን አስመጡ፤ የአድርአዛርም ሠራዊት አለቃ ሾፋክ በፊታቸው ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሶርያውያንም በእስራኤል ፊት እንደ ተሸነፉ ባዩ ጊዜ መልእክተኞች ልከው በወንዝ ማዶ የነበሩትን ሶርያውያን አስመጡ፤ የአድርአዛርም ሠራዊት አለቃ ሾፋክ በፊታቸው ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ አሳቱ እስራኤልያ አሳቱ ኡንቱንታ ጾኔዳዋ ኤሬዳ ዎደ፥ አሳ ኪቲደ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ሄፍንና ደእያ ሶርያ አሳቱዋ አህሴድኖ። ሀዳድኤዘራ ኦላ ጋዳዉ ሾባክ ኡንቱንታ ካለ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa asatuu Israa'eeliyaa asatuu unttuntta s'ooneeddawaa ereedda wode, asaa kiittiide Efiraas'iisa Shaafaappe hefintsana de'iyaa Sooriyaa asatuwaa ahiseeddino. Hadaadi'eezera ola gadawuu Shobaaki unttuntta kaaletsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaraame asati Isra7eele asatan xoonettoyssa erida wode qasttanne kiittidi Efiraaxise Shaafappe he pinththan diza Aaraame asata ehisida; Xoobba kawo Hadaadi7eezeres ola gadawa gidida Shobaakey istta kaaleththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣራሜ ኣሳቲ ኢስራኤሌ ኣሳታን ጾኔቶይሳ ኤሪዳ ዎዴ ቃስታኔ ኪቲዲ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ዲዛ ኣራሜ ኣሳታ ኤሂሲዳ፤ ጾባ ካዎ ሃዳዲኤዜሬስ ኦላ ጋዳዋ ጊዲዳ ሾባኬይ ኢስታ ካሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ አሳይ እስራኤለ አሳይ ኤንታ ፆንዳይሳ ኤርዳ ዎደ አሰ ኪትድ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍንራ ደእያ ሶረ አሳ ኤህዶሶና። ቶራ ሞጮናይ አድራዛር፥ ሾፋክ ኤንታ ካለስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore asay Isra7eele asay enta xoonidaysa erida wode ase kiittidi Efraxiisa shaafape hefinthara de7iya Soore asaa ehidosona. Toora moconay Adraazari, Shofaaki enta kaalethees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሶርያውያን በእስራኤል መሸነፋቸውን ሲያዩ፣ መልክተኞችን ልከው ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ ያሉትን ሶርያውያን አስመጡ፤ እነዚህንም የሚመራቸው የአድርአዛር ሰራዊት አዛዥ ሾፋክ ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሶርያውያን በእስራኤላውያን ድል እንደ ተመቱ በተገነዘቡ ጊዜ ከኤፍራጥስ በስተ ምሥራቅ በኩል ካሉት የሶርያ ግዛቶች ሠራዊት አስመጥተው በሾባክ አዛዥነት ሥር አደረጉአቸው፤ ሾባክ የጾባ ንጉሥ የሀዳድዔዜር የጦር አዛዥ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሶርያውያን ከዓ ብእስራኤል ከም ዝተስዓሩ ምስ ረአዩ፥ ልኡኻት ሰዲዶም ካብቶም ኣብ ሰገር ሩባ ዝነበሩ ሶርያውያን ሰራዊት ኣምፅኡ፤ ናይ ሃዳርዔዘር ንጉስ ሱባ ሓለቓ ሰራዊት ሾፋክ ድማ ይመርሖም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሶርያውያን ከኣ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም እተሳዕሩ ምስ ረኣዩ፡ ልኡኻት ሰደዱ እሞ፡ ነቶም ኣብ ስግር ርባ ዝነበሩ ሶርያውያን ኣውጽእዎም፡ ሾፋኽ ናይ ሃዳርዔዘር ሓለቓ ሰራዊት ከኣ መርሖም።