1 Chronicles 19:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዓሞን ድማ ኣራማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረኣዩ፡ ብተመሳሳሊ ኣብ ቅድሚ ሓዉ ኣቢሻ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ሽዑ ዮኣብ ናብ የሩሳሌም መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንም ልጆች ሶር​ያ​ው​ያን ከኢ​ዮአብ ፊት እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነ​ርሱ ደግሞ ከወ​ን​ድሙ ከአ​ቢሳ ፊት ሸሹ፤ ወደ ከተ​ማ​ዪ​ቱም ገቡ። ኢዮ​አ​ብም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከወንድሙ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ገቡ። ኢዮአብም ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሞንም ልጆች ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከወንድሙ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ገቡ። ኢዮአብም ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ አሳቱ ባቃቴዳዋ አሞና አሳቱ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ አ እሻ አብሻያ ስንፐ ባቃቲደ፥ ካታማ ገሌድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዮኣበ የሩሳላመ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa asatuu bak'ateeddawaa Amoona asatuu be'eedda wode, unttunttukka Aa ishaa Abishaaya sintsaappe bak'atiide, katamaa geleeddino. Hewaappe guyyiyaan, Yoo'aabe Yerusaalame simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaraame wottadarati baqatidayssa Amoone wottadarati be7ida wode isttika iza isha Abisaye sinththafe guye baqatidi katama gelida; hessafe guye Iyo7aabey Yerusalaame simmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣራሜ ዎታዳራቲ ባቃቲዳይሳ ኣሞኔ ዎታዳራቲ ቤኢዳ ዎዴ ኢስቲካ ኢዛ ኢሻ ኣቢሳዬ ሲንፌ ጉዬ ባቃቲዲ ካታማ ጌሊዳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ዬሩሳላሜ ሲሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ አሳይ ባቃትዳይሳ አሞነ አሳይ በእዳ ዎደ ኤንትካ እያ እሻ አብሳያ ስንፈ ባቃትድ ካታማ ገልዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ እዮኣብ የሩሳላመ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore asay baqatidaysa Amoone asay be7ida wode entika iya ishaa Abisaya sinthafe baqatidi katama gelidosona. Hessafe guye, Iyo7aabi Yerusalaame simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሞናውያንም ሶርያውያን መሸሻቸውን ሲያዩ፣ እነርሱም ከወንድሙ ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማዪቱ ገቡ፤ ስለዚህ ኢዮአብ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያንም የሶርያውያንን መሸሽ ባዩ ጊዜ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማይቱ አፈገፈጉ፤ ከዚህ በኋላ ኢዮአብ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ደቂ ኣሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረአዩ፥ ንሳቶምውን ካብ ቅድሚ ኣቢሳ ሓዉ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ሽዑ ኢዮኣብ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ዓሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሀደሙ ምስ ረኣዩ፡ ንሳቶም ከኣ ካብ ቅድሚ ኣቢሻይ ሓው ሀዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተው። ሽዑ ዮኣብ ናብ የሩሳሌም ኣተወ።