1 Chronicles 18:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ነቲ ኣብ ልዕሊ ባሮት ሃዳዘር ዝነበረ ዋልታ ወርቂ ወሲዱ ናብ የሩሳሌም ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ለአ​ድ​ር​አ​ዛር አገ​ል​ጋ​ዮች የነ​በ​ሩ​ትን የወ​ርቅ ማር​ዳ​ዎች ወሰደ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ይዞ​አ​ቸው መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ለአድርአዛር ባሪያዎች የነበሩትን የወርቅ ጋሻዎች ወሰደ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ይዞአቸው መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም የአድርአዛር ባርያዎች ይሸከሟቸው የነበሩትን የወርቅ ጋሻዎች ወሰደ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ይዞአቸው መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዳዊተ ሀዳድኤዘራ ኦሳንቻቱ ቶኬዳ ዎርቃ ጎንዳለቱዋ አኪደ፥ የሩሳላመ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Daawite Hadaadi'eezera oosanchchatuu tookkeedda work'k'aa gonddalletuwaa akkiide, Yerusaalame afeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Dawiti Hadaadi7eezere olanchchata halaqati oykkida worqqa gondalleta woththi ekkidi Yerusalaame efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ዳዊቲ ሃዳዲኤዜሬ ኦላንቻታ ሃላቃቲ ኦይኪዳ ዎርቃ ጎንዳሌታ ዎ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ አድራዛራ ኦሳንቾት ቶክዳ ዎርቃ ጎንዳለታ ኤክድ የሩሳላመ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Adraazara oosanchoti tookida worqa gondalleta ekidi Yerusalaame efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም የአድርአዛር ጦር አለቆች ያነገቡትን የወርቅ ጋሻ ወሰደ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም አመጣው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት የሀዳድዔዜር ባለሟሎች የሆኑ ባለሥልጣኖች አንግበውት የነበረውን ከወርቅ የተሠራ ጋሻ ሁሉ ማርኮ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰደው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ነቲ ኣብ ወታደራት ሃዳርዔዘር ዝነበረ ዋልታታት ወርቂ ወሰዶ፤ ናብ ኢየሩሳሌም ድማ ኣምፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ነቲ ኣብ ገላው ሃዳርዔዘር ዝነበረ ዋላቱ ወርቂ ወሰዶ፡ ናብ የሩሳሌም ድማ ኣምጽኦ።