1 Chronicles 18:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ዳዊት እውን ምስቲ ኻብ ኵሎም ኣህዛብ ዘምጽኦ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ቐደሳ። ካብ ኤዶምን ካብ ሞኣብን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቅን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ፥ ከአሞንም ልጆች፥ ከፍልስጥኤማውያንም፥ ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለእግዚአብሔር ቀደሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ ከአሞንም ልጆች ከፍልስጥኤማውያንም ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለእግዚአብሔር ቀደሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ ከአሞንም ልጆች ከፍልስጥኤማውያንም ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለጌታ ቀደሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ዳዊተ ኤዶማፐ፥ ሞኣበፐ፥ አሞና አሳቱዋፐ፥ ፕልስጼማቱዋፐነ አማሌቃ አሳቱዋፐ ኦሞድ አኬዳ ብራነ ዎርቃ ሀ ሚሻቱዋና እትፐ ጋደ፥ መና ጎዳዉ ዱማዪደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Daawite Eedoomappe, Moo'aabeppe, Amoona asatuwaappe, Piliss's'eematuwaappenne Amaaleek'a asatuwaappe omooddi akkeedda biraanne work'k'aa ha miishshatuwaanna ittippe gatsiide, Med'inaa Godaw dummayiide wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Dawiti Eedoomeppe, Mo7aabeppe, Amoone asatappe, Filisxeemetappenne Amaaleeqe asatappe di7i ekkida biranne worqqa ha miishshatara issife gaththi GODAAS dummasides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ዳዊቲ ኤዶሜፔ፥ ሞኣቤፔ፥ ኣሞኔ ኣሳታፔ፥ ፊሊስጼሜታፔኔ ኣማሌቄ ኣሳታፔ ዲኢ ኤኪዳ ቢራኔ ዎርቃ ሃ ሚሻታራ ኢሲፌ ጋ ጎዳስ ዱማሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ዳዊቲ ኤዶመፐ፥ ሞአበፐ፥ አሞነፐ፥ ፍልስፄመታፐነ አማለቃታፐ ድእድ ኤክዳ ብራነ ዎርቃ ሀ ሚሸታራ ጋድ ጎዳስ ዱማይድ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Dawiti Edoomepe, Moo7abepe, Amoonepe, Filisxeemetapenne Amaaleqatape di77idi ekida biraanne worqa ha miishetara gathidi Godaas dummayidi wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ዳዊት ከኤዶም፣ ከሞዓብ፣ ከአሞናውያን፣ ከፍልስጥኤማውያንና ከአማሌቃውያን፣ ከእነዚህ ሁሉ መንግሥታት የማረከውን ወርቅና ብር ከዚህ ቀደም እንዳደረገው ሁሉ፣ እነዚህንም ዕቃዎች ለእግዚአብሔር ቀደሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊትም እነርሱን ወስዶ ከኤዶም፥ ከሞአብ፥ ከዐሞን፥ ከፍልስጥኤምና ከዐማሌቅ ሕዝቦች ማርኮ ካመጣቸው ከወርቅ፥ ከብርና ከነሐስ ከተሠሩ ዕቃዎች ጋር ለአምልኮ ሥነ ሥርዓት መገልገያ እንዲሆኑ አደረጋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ዳዊት ነዙይን ነቲ ኻብ ኵሎም ኣህዛብ፥ ካብ ኤዶማውያንን ካብ ሞኣባውያንን ካብ ኣሞናውያንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቃውያንን፥ ዝማረኾ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ወፈዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚውን ንጉስ ዳዊት ምስቲ ኻብ ኲሎም ኣህዛብ፡ ካብ ኤዶምን ካብ ሞኣብን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቅን፡ ዘምጽኦ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ቀደሰሉ። |