1 Chronicles 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ሕጂ ንጊልያይ ዳዊት ከምዚ ክትብሎ ኣሎካ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ምእንቲ ኽትገዝእ፡ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ እወ፡ ካብ ድሕሪ ኣባጊዕ ኣውጺአካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም አገልጋዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፦ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ መርጬ ወሰድሁህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ባሪያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ባርያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፦ ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ እንድትሆን አንተን ከማሰማርያው፥ ከበግ እረኝነት ወሰድሁህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእካ ታ ቆማ ዳዊታ፥ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኔና ሄን ጋደፐ፥ ዶርሳ ሄምያ ሳፐ ደንደ፥ ታ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን አካድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, ha"ikka ta k'oomaa Daawita, ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; «Taani neena hentsaa gadeppe, dorssaa heemmiyaa saappe dentsaade, ta asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan akkaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas ha7ikka neni ta aylle Dawites, Ubbaafe Wolqqama Xoossi nena, ‹Ta deraa Isra7eele ayssana mala neni dorsa heemmizasohoppe ta nena denththa ekkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ሃኢካ ኔኒ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሲ ኔና፥ ‹ታ ዴራ ኢስራኤሌ ኣይሳና ማላ ኔኒ ዶርሳ ሄሚዛሶሆፔ ታ ኔና ዴን ኤካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ታ አይልያ ዳዊታኮ ባዳ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ታኒ ነና ዶርሰ ሄምያ በሳፔ ደንዳ ታ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ኤሀስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, ta aylliya Dawitako bada Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees; ‘Taani nena dorse heemmiya bessape denthada ta asaa Isra7eele kaalethana mela ehas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ አሁንም ለባሪያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘የሕዝቤ የእስራኤል ገዥ እንድትሆን በጎችን ከመጠበቅና ከመከተል አንሥቼ ወሰድሁህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ እኔ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ለአገልጋዬ ለዳዊት የምለውን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ከበግ እረኝነት አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ ንባርያይ ዳዊት ከምዙይ በሎ፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መራሒ ኽትከውን፥ ኣነ ኻብቲ ምጕሳይ ኣባጊዕ ኣምፃእኹኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ንባርያይ ዳዊት ከምዚ በሎ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ክትከውንሲ፡ ኣነ ኻብቲ ምጒሳይ ካብ ድሕሪ እተን ኣባጊዕ ኣምጻእኩኻ። |