1 Chronicles 17:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ሕጂ ንጊልያይ ዳዊት ከምዚ ክትብሎ ኣሎካ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ምእንቲ ኽትገዝእ፡ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ እወ፡ ካብ ድሕሪ ኣባጊዕ ኣውጺአካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም አገ​ል​ጋ​ዬን ዳዊ​ትን እን​ዲህ በለው፦ ሁሉን ቻይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ አንተ መን​ጋ​ውን ስት​ከ​ተል በሕ​ዝቤ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ መርጬ ወሰ​ድ​ሁህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ባሪያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ባርያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፦ ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ እንድትሆን አንተን ከማሰማርያው፥ ከበግ እረኝነት ወሰድሁህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእካ ታ ቆማ ዳዊታ፥ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኔና ሄን ጋደፐ፥ ዶርሳ ሄምያ ሳፐ ደንደ፥ ታ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን አካድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, ha"ikka ta k'oomaa Daawita, ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; «Taani neena hentsaa gadeppe, dorssaa heemmiyaa saappe dentsaade, ta asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan akkaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas ha7ikka neni ta aylle Dawites, Ubbaafe Wolqqama Xoossi nena, ‹Ta deraa Isra7eele ayssana mala neni dorsa heemmizasohoppe ta nena denththa ekkadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ሃኢካ ኔኒ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሲ ኔና፥ ‹ታ ዴራ ኢስራኤሌ ኣይሳና ማላ ኔኒ ዶርሳ ሄሚዛሶሆፔ ታ ኔና ዴን ኤካዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ ታ አይልያ ዳዊታኮ ባዳ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ታኒ ነና ዶርሰ ሄምያ በሳፔ ደንዳ ታ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ኤሀስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, ta aylliya Dawitako bada Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees; ‘Taani nena dorse heemmiya bessape denthada ta asaa Isra7eele kaalethana mela ehas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ አሁንም ለባሪያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘የሕዝቤ የእስራኤል ገዥ እንድትሆን በጎችን ከመጠበቅና ከመከተል አንሥቼ ወሰድሁህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህ እኔ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ለአገልጋዬ ለዳዊት የምለውን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ከበግ እረኝነት አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ ንባርያይ ዳዊት ከምዙይ በሎ፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መራሒ ኽትከውን፥ ኣነ ኻብቲ ምጕሳይ ኣባጊዕ ኣምፃእኹኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ንባርያይ ዳዊት ከምዚ በሎ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ክትከውንሲ፡ ኣነ ኻብቲ ምጒሳይ ካብ ድሕሪ እተን ኣባጊዕ ኣምጻእኩኻ።