1 Chronicles 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ብዘሎ እስራኤል ኣብ ዝኸድኩሉ ዅሉ፡ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ኪሕልዉ ዝኣዘዝክዎም ደያኑ እስራኤል ሓደ ቓል ተዛረቦ እሞ፡ ስለምንታይ ብዕንጨይቲ ቄድሮስ እተሃንጸት ቤት ዘይሰራሕኩምለይ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤል ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ፥ ስለ ምን ቤትን ከዝግባ እንጨት አልሠራችሁልኝም? ብዬ ሕዝቤን ይጠብቅ ዘንድ ከእስራኤል ፈራጆች ላዘዝሁት ለአንዱ በውኑ ተናግሬአለሁን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤል ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ። ስለ ምን ቤትን ከዝግባ እንጨት አልሠራችሁልኝም? ብዬ ሕዝቤን ይጠብቅ ዘንድ ከእስራኤል ፈራጆች ላዘዝሁት ለአንዱ በውኑ ተናግሬአለሁን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤል ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ፦ “ቤትን ከዝግባ እንጨት ለምን አልሠራችሁልኝም?” ብዬ ሕዝቤን እንዲጠብቁ ላዘዝኳቸው ለማናቸውም ለእስራኤል ፈራጆች በውኑ ተናግሬአለሁን?’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን እስራኤልያ አሳ ኡባና ዩዬዳ ሳኣ ኡባን፥ ታ አሳ ሄማናዉ ታን አዛዜዳ እስራኤልያ ዳናቱዋፐ ኦስነ፥ ታዉ ዝጋ ጎልያ አያዉ ኬጻበይኪ? ጋደ ኦቻበይከ’ ያጌ” ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Israa'eeliyaa asaa ubbaanna yuuyyeedda sa'aa ubbaan, ta asaa heemmanaw taani azazeedda Israa'eeliyaa daannatuwaappe oossinne, Taw zigaa golliyaa ayaw kees's'abeykkii? gaade oochchabeykke› yaagee» yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Isra7eele asaa ubbaara yuuyida soho ubbaan ta deraa heemmanaas tani azazida Isra7eele daannatappe oonaska, ‹Taas ziga miththafe keeth ays keexxibeeketii?› gaada oychchida wodey dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባራ ዩዪዳ ሶሆ ኡባን ታ ዴራ ሄማናስ ታኒ ኣዛዚዳ ኢስራኤሌ ዳናታፔ ኦናስካ፥ ‹ታስ ዚጋ ሚፌ ኬ ኣይስ ኬጺቤኬቲ?› ጋዳ ኦይቺዳ ዎዴይ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እስራኤለ አሳ ኡባራ ዩይዳ በሳ ኡባን፥ ታ አሳ ሄማና መላ ታኒ ሹምዳ አሳፐ ኦና ታዉ ዝጋ ኬ አይስ ኬፃብኪ?’ ጋዳ ኦይቻብከ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Isra7eele asa ubbaara yuuyida bessa ubban, ta asaa heemmana mela taani shuumida asaape oona Taw ziga keethi ayis keexabikii?’ gada oychabike” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእስራኤላውያን ጋር በሄድሁባቸው ቦታዎች ሁሉ፣ ሕዝቤን እንዲጠብቁ ላዘዝኋቸው መሪዎቻቸው ከቶ፣ “ለምን ከዝግባ ዕንጨት ቤት አልሠራችሁልኝም” ያልሁበት ጊዜ አለን?’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤል ሕዝብ ጋር በተጓዝኩበት ዘመን ሁሉ እኔ ከሾምኳቸው መሪዎች መካከል አንዱን እንኳ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ቤተ መቅደስ እንዲሠራልኝ የጠየቅሁት አለን?’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ምስ ህዝቢ እስራኤል ዝተመላለስኩሉ፥ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ክመርሑ ዝኣዘዝክዎም ኣሕሉቕ እስራኤል ስለ ምንታይ ካብ ኦም ዝግባ ቤት ዘይሰራሕኹምለይ ኢለውን ኣይተዛረብኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ምስ ብዘሎ እስራኤል እተመላለስኩሉ፡ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ኪጓስዩ ንዝኣዘዝክዎም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ስለምንታይ ቤት ጽሕዲ ዘይሰራሕኩምለይ ኢለዶ ተዛረብኩ |