1 Chronicles 17:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ብዘሎ እስራኤል ኣብ ዝኸድኩሉ ዅሉ፡ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ኪሕልዉ ዝኣዘዝክዎም ደያኑ እስራኤል ሓደ ቓል ተዛረቦ እሞ፡ ስለምንታይ ብዕንጨይቲ ቄድሮስ እተሃንጸት ቤት ዘይሰራሕኩምለይ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ጋር ባለ​ፍ​ሁ​በት ስፍራ ሁሉ፥ ስለ ምን ቤትን ከዝ​ግባ እን​ጨት አል​ሠ​ራ​ች​ሁ​ል​ኝም? ብዬ ሕዝ​ቤን ይጠ​ብቅ ዘንድ ከእ​ስ​ራ​ኤል ፈራ​ጆች ላዘ​ዝ​ሁት ለአ​ንዱ በውኑ ተና​ግ​ሬ​አ​ለ​ሁን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእስራኤል ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ። ስለ ምን ቤትን ከዝግባ እንጨት አልሠራችሁልኝም? ብዬ ሕዝቤን ይጠብቅ ዘንድ ከእስራኤል ፈራጆች ላዘዝሁት ለአንዱ በውኑ ተናግሬአለሁን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእስራኤል ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ፦ “ቤትን ከዝግባ እንጨት ለምን አልሠራችሁልኝም?” ብዬ ሕዝቤን እንዲጠብቁ ላዘዝኳቸው ለማናቸውም ለእስራኤል ፈራጆች በውኑ ተናግሬአለሁን?’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን እስራኤልያ አሳ ኡባና ዩዬዳ ሳኣ ኡባን፥ ታ አሳ ሄማናዉ ታን አዛዜዳ እስራኤልያ ዳናቱዋፐ ኦስነ፥ ታዉ ዝጋ ጎልያ አያዉ ኬጻበይኪ? ጋደ ኦቻበይከ’ ያጌ” ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Israa'eeliyaa asaa ubbaanna yuuyyeedda sa'aa ubbaan, ta asaa heemmanaw taani azazeedda Israa'eeliyaa daannatuwaappe oossinne, Taw zigaa golliyaa ayaw kees's'abeykkii? gaade oochchabeykke› yaagee» yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani Isra7eele asaa ubbaara yuuyida soho ubbaan ta deraa heemmanaas tani azazida Isra7eele daannatappe oonaska, ‹Taas ziga miththafe keeth ays keexxibeeketii?› gaada oychchida wodey dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባራ ዩዪዳ ሶሆ ኡባን ታ ዴራ ሄማናስ ታኒ ኣዛዚዳ ኢስራኤሌ ዳናታፔ ኦናስካ፥ ‹ታስ ዚጋ ሚፌ ኬ ኣይስ ኬጺቤኬቲ?› ጋዳ ኦይቺዳ ዎዴይ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ እስራኤለ አሳ ኡባራ ዩይዳ በሳ ኡባን፥ ታ አሳ ሄማና መላ ታኒ ሹምዳ አሳፐ ኦና ታዉ ዝጋ ኬ አይስ ኬፃብኪ?’ ጋዳ ኦይቻብከ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Isra7eele asa ubbaara yuuyida bessa ubban, ta asaa heemmana mela taani shuumida asaape oona Taw ziga keethi ayis keexabikii?’ gada oychabike” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእስራኤላውያን ጋር በሄድሁባቸው ቦታዎች ሁሉ፣ ሕዝቤን እንዲጠብቁ ላዘዝኋቸው መሪዎቻቸው ከቶ፣ “ለምን ከዝግባ ዕንጨት ቤት አልሠራችሁልኝም” ያልሁበት ጊዜ አለን?’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእስራኤል ሕዝብ ጋር በተጓዝኩበት ዘመን ሁሉ እኔ ከሾምኳቸው መሪዎች መካከል አንዱን እንኳ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ቤተ መቅደስ እንዲሠራልኝ የጠየቅሁት አለን?’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ምስ ህዝቢ እስራኤል ዝተመላለስኩሉ፥ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ክመርሑ ዝኣዘዝክዎም ኣሕሉቕ እስራኤል ስለ ምንታይ ካብ ኦም ዝግባ ቤት ዘይሰራሕኹምለይ ኢለውን ኣይተዛረብኩን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ምስ ብዘሎ እስራኤል እተመላለስኩሉ፡ ንሓደ ኻብቶም ንህዝበይ ኪጓስዩ ንዝኣዘዝክዎም መሳፍንቲ እስራኤል፡ ስለምንታይ ቤት ጽሕዲ ዘይሰራሕኩምለይ ኢለዶ ተዛረብኩ