1 Chronicles 17:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ንጊልያይ ዳዊት ንገሮ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብኣ ዝነብረሉ ቤት ኣይትሃንጸለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሂድ፥ ለአ​ገ​ል​ጋዬ ለዳ​ዊት ንገ​ረው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በው​ስጡ እኖ​ር​በት ዘንድ ቤትን የም​ት​ሠ​ራ​ልኝ አንተ አይ​ደ​ለ​ህም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሂድ፥ ለባሪያዬ ለዳዊት ንገረው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እስራኤልን ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ከድንኳን ወደ ድንኳን፥ ከማደሪያም ወደ ማደሪያ እሄድ ነበር እንጂ በቤት ውስጥ አልኖርሁምና የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሂድ፥ ለባርያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባ፤ ታ ቆማ ዳዊታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ታን ደአና ጎልያ ኬጻናዌ ኔና ግዳካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ba; ta k'oomaa Daawita hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Goday hawaadan yaagee; Taani de'ana golliyaa kees's'anawe neena gidakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ba; baada ta aylle Dawites GODAY nees gizayssi ta izan de7ana keeth keexxanay nena gidakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ባ፤ ባዳ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ ጎዳይ ኔስ ጊዛይሲ ታ ኢዛን ዴኣና ኬ ኬጻናይ ኔና ጊዳካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባዳ ታ አይልያ ዳዊታኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ታኒ ዳና ኬ ኬፃናይ ነና ግዳካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bada ta aylliya Dawitako haysada yaaga; ‘taani daana keethe keexanay nena gidaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሂድና ለባሪያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ ‘እኔ የምኖርበትን ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወደ አገልጋዬ ወደ ዳዊት ሄደህ እንዲህ በለው ‘እኔ የምኖርበትን ቤተ መቅደስ የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪድ እሞ ንዳዊት ባርያይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮ በሎ፦ “ኣነ ዝነብረሉ ቤት ንስኻ ኣይኮንካን እትሰርሐለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪድ እሞ ንዳዊት ባርያይ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በሎ፡ ኣነ ዝነብረላ ቤት ንስኻ ኣይክትሰርሓለይን ኢኻ።