1 Chronicles 17:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ሕጂ፡ እግዚኣብሄር፡ እቲ ብዛዕባ ባርያኻን ብዛዕባ ቤቱን እተዛረብካዮ ቃል ንዘለኣለም ይጸንዕ፡ ከምቲ ዝበልካዮ ድማ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም፥ አቤቱ፥ ስለ ባሪያህና ስለ ቤቱ የተናገርኸው ቃል ለዘለዓለም የታመነ ይሁን፤ እንደ ተናገርህም አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ አቤቱ፥ ስለ ባሪያህና ስለ ቤቱ የተናገርኸው ለዘላለም የጸና ይሁን፤ እንደተናገርህም አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም፥ አቤቱ፥ ስለ ባርያህና ስለ ቤቱ የተናገርኸው ቃል ለዘለዓለም የጸና ይሁን፤ እንደ ተናገርህም አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን ነ ቆማባነ አ ዘረባ ሃሳዬዳዌ መናዉ ምን ኤቆ፤ ኔን ኦና ጌዳዋዳንካ ኪተታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Abeet Med'inaa Godaw, neeni ne k'oomaabaanne Aa zeretsaabaa haasayeeddawe med'inaw min ek'k'o; neeni ootsana geeddawaadankka kiiteta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Abeet GODAWU! Neni ne ayllezasinne iza zereththatas immida hidotaa mernaas minththa; neni immida hidota qaalaakka pola. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣቤት ጎዳዉ! ኔኒ ኔ ኣይሌዛሲኔ ኢዛ ዜሬታስ ኢሚዳ ሂዶታ ሜርናስ ሚን፤ ኔኒ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላካ ፖላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ነ አይልያስነ እያ ሶ አሳስ ኦድዳባይ መርናዉ ምንድ ደኦ፤ ኔኒ ኦና ግዳይሳዳ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Abeeti Godaw, neeni ne aylliyasinne iya soo asaas odidabay merinaw minnidi de7o; neeni oothana gidaysada ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር ሆይ፤ አሁንም ስለ ባሪያህና ስለ ቤቱ የሰጠኸው ተስፋ ለዘላለም የጸና ይሁን፤ የሰጠኸውንም ተስፋ ፈጽም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ ስለ እኔና ስለ ዘሮቼ የተናገርከውን የተስፋ ቃል ሁሉ ፈጽም፤ አደርጋለሁ ያልከውንም ሁሉ አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ ኦ እግዚኣብሄር! ነቲ ብዛዕባይ ብዛዕባ ባርያኻን ብዛዕባ ዘርአይን ዝተዛረብካዮ ነገር ንዘለኣለም ዝፀንዐ ይኹን ኢልካ ኸም ዝተዛረብካዮውን ግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ብዛዕባ ባርያኻን ብዛዕባ ቤቱን እተዛረብካዮ ነገር ንዘለኣለም ይጽናዕ ኢልካ፡ ከምቲ እተዛረብካዮ ግበር። |