1 Chronicles 17:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ኣየናይ ህዝቢ እዩ ከም ህዝብኻ እስራኤል ዚመስል፡ ኣምላኽ ነቲ ኻብ ግብጺ ዘድሓንካዮ ህዝብኻ ኣብ ቅድሚ ህዝብኻ ብምስጓግ፡ ስም ዕብየትን ዜፍርህን ኪገብረካ ዝኸደ ህዝብኻ እስራኤል እዩ።? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ እግዚአብሔር ከግብፅ ካወጣኸው ከሕዝብህ ፊት አሕዛብን በማሳደድ ታላቅና የከበረ ስምን ለአንተ ታደርግ ዘንድ፥ ለአንተም ሕዝብ ትቤዥ ዘንድ እንደ መራኸው እንደ አንተ ሕዝብ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ሌላ ሕዝብ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ እግዚአብሔር ከግብጽ ካወጣኸው ከሕዝብህ ፊት አሕዛብን በማሳደድ በታላቅና በሚያስፈራ ነገር ለአንተ ስም ታደርግ ዘንድ፥ ለአንተም ሕዝብ ትቤዥ ዘንድ እንደሄድህለት እንዳንተ ሕዝብ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ሌላ ሕዝብ አለን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ እግዚአብሔር ከግብጽ ካወጣኸው ከሕዝብህ ፊት አሕዛብን በማሳደድ በታላቅና በሚያስፈራ ነገር ስምህን እንዳስጠራህ፥ ለአንተም ሕዝብ እንዲሆን ለመቤዠት እንደ ሄድህለት እንደ አንተ ሕዝብ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ሌላ ሕዝብ አለን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ አሳ ኦናዉ ዎዜዳ ነ አሳ እስራኤልያ ማላትያ ሀራ ካዉተ ሳኣ ቦላን ባዋ። ኔን ኦዳ ግታነ ማላልስያ ኦሶቱ ጋሱዋን ነ ሱንይ ቢታን ሳኣን ኤረቴዳ። ኔን ግብጼፐ ዎዜዳ ነ አሳ ስንፐ ካዉተቱዋ ላጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne asaa ootsanaw wozeedda ne asaa Israa'eeliyaa malatiyaa hara kawutetsi sa'aa bollan baawa. Neeni ootseedda gitanne malalissiyaa oosotu gaasuwaan ne suntsay biittan sa'aan eretteedda. Neeni Gibs'eppe wozeedda ne asaa sintsaappe kawutetsatuwaa laaggaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni Xoossi Gibxe biittafe kessida ne deraa sinththafe kawoteththata gooddada gitanne yashissiza miish ne sunththas ooththana mala, deraakka nees wozzana mala ne isttas ooththidayssaththo ne dere Isra7eele mala derey biitta bolla haray dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጾሲ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ኔ ዴራ ሲንፌ ካዎቴታ ጎዳዳ ጊታኔ ያሺሲዛ ሚሽ ኔ ሱንስ ኦና ማላ፥ ዴራካ ኔስ ዎዛና ማላ ኔ ኢስታስ ኦዳይሳ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ማላ ዴሬይ ቢታ ቦላ ሃራይ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ አሰ ኦናዉ ዎዝዳ ነ አሳ እስራኤለ ዳንያ ሀራ ካዎተ ሳአ ቦላ ባዋ። ኔኒ ኦዳ ግታነ ማላልስያ ኦሶታ ጋሶን ነ ሱንይ ቢታን ኤረትስ። ኔኒ ግብፀፈ ዎዝዳ ነ አሳ ስንፈ ካዎተታ ጎዳ ከሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne ase oothanaw wozida ne asaa Isra7eele daaniya hara kawotethi sa7a bolla baawa. Neeni oothida gitanne malaalsiya oosota gaason ne sunthay biittan eretis. Neeni Gibxefe wozida ne asaa sinthafe kawotethata goodda kessadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ ተቤዥተህ እንዳወጣኸው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ ማን አለ? እነርሱ እግዚአብሔር ለራሱ ሊቤዣቸው ከምድር ሕዝቦች መካከል የመረጣቸው ናቸው፤ በሕዝብህም ፊት ታላላቅና አስፈሪ ነገሮችን በማድረግ መንግሥታትን በፊታቸው አሳደድህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝብህ እስራኤል ከየትኛው ሕዝብ ጋር ይነጻጸራል? አንተ እግዚአብሔር ከባርነት ነጻ አውጥተህ የራስህ ሕዝብ ያደረግኸው በምድር ላይ ሌላ ሕዝብ አለን? ሕዝብን ከግብጽ ለማስወጣት በመታደግህና በታላላቅ ሥራዎችህ ስምህን ታላቅና ገናና አደረግኸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ህዝብኻ ምእንቲ ክኾኑ ኢልካ ኻብ ባርነት ግብፂ ዘድሓንካዮም ህዝብኻ እስራኤል ዝመስል ኣብ ምድሪ የለን። እቲ ንኣኣቶም ክትብል ዝገበርካዮ ዓበይትን ዘደንቕ ነገራትን ስምካ ኣብ ኵሉ ዓለም ከም ዝፅዋዕ ገበረ። ንህዝብኻ ኻብ ግብፂ ኣውፃእኻዮም፤ ኣብ ቅድሚኣቶም ንዝፀንሑ ኣህዛብ ድማ ሰጐጕካዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከብ ቅድሚ እቲ ኻብ ግብጺ ዘድሐንካዮ ህዝብኻ ኣህዛብ ብምስጓጒካ፡ በዚ ዓብዪን ዜፍርህን ነገር ንኣኻ ስም ክትገብርሲ፡ ህዝቡ ምእንቲ ኪኸውን፡ ኣምላኽ ባዕሉ ኼድሕኖ ዝኸደ፡ ኣብ ምድሪኸ ኸም ህዝብኻ እስራኤል ዝበለ ሓደ ህዝቢዶ ኣሎ እዩ |