1 Chronicles 17:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ኣብ ቤቱ ተቐሚጡ ከሎ ድማ፡ ዳዊት ንነቢይ ናታን በሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቤት ቄድሮስ እየ ዝነብር ዘለኹ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ትሕቲ መጋረጃ ይተርፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩ ናታንን፥ “እነሆ፥ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጫለሁ፤ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ግን በመጋረጃዎች ውስጥ ተቀምጣለች” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩን ናታንን። እነሆ፥ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጫለሁ፤ የእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ታቦት በመጋረጃዎች ውስጥ ተቀምጦአል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩን ናታንን፦ “እነሆ፥ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጫለሁ፤ የጌታም ቃል ኪዳን ታቦት በድንኳን ውስጥ ተቀምጦአል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ ካትያ ጎለን ደኢደ፥ ትምቢትያ ኦድያ ናታና፥ “ታን ዝጋፐ ኬጸቴዳ ጎለን ደአይ፤ ሽን መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ዱንካንያ ጋርሳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare kaatiyaa gollen de'iidde, timbbitiyaa odiyaa Naataana, «Taani zigaappe kees'etteedda gollen de'ay; shin Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay dunkkaaniyaa garssaana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba kawoteththa keeththan de7ishe, nabe Naataanes, «Tani zigappe keexettida keeththan de7ays; gido attiin Xoossa Caaqo Qaala Taabotay gidikko dunkaane giddon dees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ባ ካዎቴ ኬን ዴኢሼ፥ ናቤ ናታኔስ፥ «ታኒ ዚጋፔ ኬጼቲዳ ኬን ዴኣይስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ጊዲኮ ዱንካኔ ጊዶን ዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባ ጋን ኡትዳፐ ጉየ ናብያ ናታናኮ፥ “ታኒ ዝጋፐ ኬፀትዳ ኬን ደአይስ፤ ሽን ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ዱንካነ ግዶን ደኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba gadhon uttidaape guye nabiya Naatanako, “Taani zigape keexetida keethan de7ayis; shin Godaa caaqo Taabotey dunkaane giddon de7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በቤተ መንግሥቱ ተደላድሎ በተቀመጠበት ጊዜ፣ ነቢዩ ናታንን “እነሆ፤ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊት በዚህ ጊዜ በቤተ መንግሥቱ ነበር፤ አንድ ቀን ንጉሡ ነቢዩን ናታንን አስጠርቶ “እነሆ እኔ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት በተሠራ ቤት እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ተቀምጦአል!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ኣብ ቤተ መንግስቱ ይቕመጥ ነበረ። ሓደ መዓልቲ ንነቢይ ናታን “እንሆ ኣነ ብዝግባ ኣብ ዝተሰርሐ ቤት እቕመጥ ኣለኹ፤ ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ድንኳናት ይቕመጥ ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ዳዊት ኣብ ቤቱ ምስ ተቐመጠ፡ ዳዊት ንነብዪ ናታን፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቤት ጽሕዲ ተቐሚጠ ኣሎኹ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ትሕቲ መጋረጃታት ኣሎ፡ በሎ። |