1 Chronicles 17:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ኣብ ቤቱ ተቐሚጡ ከሎ ድማ፡ ዳዊት ንነቢይ ናታን በሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቤት ቄድሮስ እየ ዝነብር ዘለኹ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ትሕቲ መጋረጃ ይተርፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተ​ቀ​መጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩ ናታ​ንን፥ “እነሆ፥ ከዝ​ግባ በተ​ሠራ ቤት ተቀ​ም​ጫ​ለሁ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ኪዳን ታቦት ግን በመ​ጋ​ረ​ጃ​ዎች ውስጥ ተቀ​ም​ጣ​ለች” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩን ናታንን። እነሆ፥ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጫለሁ፤ የእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ታቦት በመጋረጃዎች ውስጥ ተቀምጦአል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ ዳዊት ነቢዩን ናታንን፦ “እነሆ፥ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጫለሁ፤ የጌታም ቃል ኪዳን ታቦት በድንኳን ውስጥ ተቀምጦአል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ካትያ ጎለን ደኢደ፥ ትምቢትያ ኦድያ ናታና፥ “ታን ዝጋፐ ኬጸቴዳ ጎለን ደአይ፤ ሽን መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ዱንካንያ ጋርሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare kaatiyaa gollen de'iidde, timbbitiyaa odiyaa Naataana, «Taani zigaappe kees'etteedda gollen de'ay; shin Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay dunkkaaniyaa garssaana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba kawoteththa keeththan de7ishe, nabe Naataanes, «Tani zigappe keexettida keeththan de7ays; gido attiin Xoossa Caaqo Qaala Taabotay gidikko dunkaane giddon dees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ባ ካዎቴ ኬን ዴኢሼ፥ ናቤ ናታኔስ፥ «ታኒ ዚጋፔ ኬጼቲዳ ኬን ዴኣይስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ጊዲኮ ዱንካኔ ጊዶን ዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ ጋን ኡትዳፐ ጉየ ናብያ ናታናኮ፥ “ታኒ ዝጋፐ ኬፀትዳ ኬን ደአይስ፤ ሽን ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ዱንካነ ግዶን ደኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba gadhon uttidaape guye nabiya Naatanako, “Taani zigape keexetida keethan de7ayis; shin Godaa caaqo Taabotey dunkaane giddon de7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በቤተ መንግሥቱ ተደላድሎ በተቀመጠበት ጊዜ፣ ነቢዩ ናታንን “እነሆ፤ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊት በዚህ ጊዜ በቤተ መንግሥቱ ነበር፤ አንድ ቀን ንጉሡ ነቢዩን ናታንን አስጠርቶ “እነሆ እኔ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት በተሠራ ቤት እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ተቀምጦአል!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ኣብ ቤተ መንግስቱ ይቕመጥ ነበረ። ሓደ መዓልቲ ንነቢይ ናታን “እንሆ ኣነ ብዝግባ ኣብ ዝተሰርሐ ቤት እቕመጥ ኣለኹ፤ ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ድንኳናት ይቕመጥ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ዳዊት ኣብ ቤቱ ምስ ተቐመጠ፡ ዳዊት ንነብዪ ናታን፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቤት ጽሕዲ ተቐሚጠ ኣሎኹ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ግና ኣብ ትሕቲ መጋረጃታት ኣሎ፡ በሎ።