1 Chronicles 16:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ዳዊት ኣብ ኢድ ኣሳፍን ኣሕዋቱን ንእግዚኣብሄር ንምምስጋን ነዛ ዳዊት እዚኣ ብቐዳምነት ኣረከበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን ዳዊት በአ​ሳ​ፍና በወ​ን​ድ​ሞቹ እጅ እግ​ዝ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲ​ያ​መ​ሰ​ግኑ አስ​ቀ​ድሞ ትእ​ዛ​ዝን ሰጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን ዳዊት በአሳፍና በወንድሞቹ እጅ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ትእዛዝን ሰጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን ዳዊት በአሳፍና በወንድሞቹ አንደበት ጌታን እንዲያመሰግኑ አስቀድሞ ትእዛዝን ሰጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ዳዊተ ካሰቲደ፥ አሳፍነ አ ዳቦቱ መና ጎዳ ሳባናዳን ኡንቱንቶ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Daawite kasetiide, Asaafinne Aa dabbotuu Med'inaa Godaa sabbanaadan unttunttoo immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas Dawiti kasetidi Aasaafessinne izara ooththiza laggetas GODAA galatiza mazamure immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ዳዊቲ ካሴቲዲ ኣሳፌሲኔ ኢዛራ ኦዛ ላጌታስ ጎዳ ጋላቲዛ ዬ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ዳዊቲ አሳፍነ እያ ዳቦት ጎዳ ሳባና መላ ሀ ማዝሙርያ ኮይሮ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Dawiti Asaafinne iya dabboti Godaa sabbana mela ha mazmuriya koyro kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያም ቀን ዳዊት በመጀመሪያ ለአሳፍና ለሥራ ጓደኞቹ ይህን የእግዚአብሔር ምስጋና መዝሙር ሰጠ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት፥ ለአሳፍና ለቀሩት ሌዋውያን ወገኖቹ ለእግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር የማቅረብ ኀላፊነት የሰጣቸው በዚያን ጊዜ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ በታ መዓልቲ እቲኣ ንኣሳፍን ነሕዋቱን ንእግዚኣብሄር ከመስግኑ ሓላፍነት ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ በታ መዓልቲ እቲኣ ኣሳፍን ኣሕዋቱን ንእግዚኣብሄር ኬመስግንዎ ቐዳማይ ጊዜ ኣዘዘ።