1 Chronicles 16:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገለ ኻብ ሌዋውያን ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኬገልግሉን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪምስክሩን ኪውድሱን ኪውድሱን መዘዞም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታቦት ፊት ያገ​ለ​ግሉ ዘንድ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያወ​ድ​ሱት ዘንድ፥ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ትና ያከ​ብ​ሩ​ትም ዘንድ ከሌ​ዋ​ው​ያን ወገን አቆመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ታቦት ፊት ያገለግሉ ዘንድ፥ የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን ይወድሱት ዘንድ፥ ያመሰግኑትና ያከብሩትም ዘንድ ከሌዋውያን ወገን አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታም ታቦት ፊት እንዲያገለግሉ፥ የእስራኤልንም አምላክ ጌታን እንዲወድሱት፥ እንዲያመሰግኑትና እንዲያከብሩትም ከሌዋውያን ወገን ሾመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ታቦታ ስንን ኦናዳንነ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሳባናዳን፥ ጋላታናዳንነ ቦንቻናዳን፥ አማሬዳ ሌዋቱዋ ዳዊተ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa Taabootaa sintsan ootsanaadaaninne Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa sabbanaadan, galatanaadaaninne bonchchanaadan, amareeda Leewatuwaa Daawite suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Taabotaa sinththan ooththana malanne GODAA Isra7eele Xoossa woossanaas, sabbanaassinne galatanaas Dawiti Lewe qommotappe guuththata sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ታቦታ ሲንን ኦና ማላኔ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ዎሳናስ፥ ሳባናሲኔ ጋላታናስ ዳዊቲ ሌዌ ቆሞታፔ ጉታ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ታቦትያ ስንን ኦና መላነ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሳባና መላ፥ ጋላታና መላነ ቦንቻና መላ ጉ ሌወታ ዳዊቲ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa Taabotiya sinthan oothana melanne Godaa Isra7eele Xoossaa sabbana mela, galatana melanne bonchana mela guutha Leeweta Dawiti shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ታቦት ፊት እንዲያገለግሉና ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ልመና፣ ምስጋናና ውዳሴ እንዲያቀርቡ ከሌዋውያን ሰዎች ሾመ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ለፊት ሆነው ምስጋና፥ ውዳሴና ክብር በማቅረብ ለእግዚአብሔር አምላክ የሚደረገውን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት እንዲመሩ ዳዊት ጥቂት ሌዋውያንን ሾመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ንሓድሓደ ኻብቶም ሌዋውያን ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኮይኖም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብውዳሴን ብምስጋናን ከገልግሉ ሰርዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ንገለ ኻብቶም ሌዋውያን ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኬገልግሉን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪዝክርዎን ኪውድስዎን ኬመስግንዎን ስርዔ፡