1 Chronicles 16:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጻዶቅ ካህንን ኣሕዋቱን ካህናትን ድማ ኣብ ቅድሚ ማሕደር እግዚኣብሄር ኣብ በሪኽ ቦታ ኣብ ጊብዖን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑን ሳዶ​ቅ​ንና ካህ​ና​ቱን ወን​ድ​ሞ​ቹን በገ​ባ​ዖን በኮ​ረ​ብ​ታው መስ​ገጃ ባለው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማደ​ሪያ ፊት አቆ​ማ​ቸው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ሳዶቅንና ካህናቱን ወንድሞቹን በገባዖን በኮረብታው መስገጃ ባለው በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት አቆማቸው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑን ሳዶቅንና ካህናቱን ወንድሞቹን በገባዖን በኮረብታው መስገጃ ባለው በጌታ ማደሪያ ፊት እንዲያገለግሉ በዚያ ተዋቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሲ ጻዶቅነ አናና ኦያ ቄሳቱ ጋባኦናን ደእያ ቃ ሳኣን፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ስንን ኦናዳን ያን አቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesii S'aadook'inne aanana ootsiyaa k'eesatuu Gabaa'oonan de'iyaa d'ok'k'a sa'aan, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa sintsan ootsanaadan yaan atteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeese Saadooqenne izara ooththiza qeeseti Geba7oonen dhoqqasohon diza GODAA Dunkaaneza sinththan ooththana mala heen woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴ ሳዶቄኔ ኢዛራ ኦዛ ቄሴቲ ጌባኦኔን ቃሶሆን ዲዛ ጎዳ ዱንካኔዛ ሲንን ኦና ማላ ሄን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ሳዶቅነ እያራ ኦያ ካህነት ጋባኦናን ደእያ ቃ በሳን፥ ዱንካንያ ስንን ኦና መላ ኤንታ ያን አግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney Saadoqinne iyara oothiya kahineti Gaba7oonan de7iya dhoqa bessan, Dunkaaniya sinthan oothana mela enta yan aggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ካህኑን ሳዶቅንና የሥራ ባልደረቦቹን ካህናት በገባዖን ከፍተኛ ቦታ ላይ በሚገኘው በእግዚአብሔር ድንኳን ተዋቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑን ሳዶቅንና የእርሱ ወገኖች የሆኑትን ሌሎቹን ካህናት በገባዖን ባለው እግዚአብሔር በሚመለክበት ድንኳን ለሚደረገው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት ኀላፊዎች እንዲሆኑ አደረጋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንካህን ሳዶቅን ነቶም ኣሕዋቱ ኻህናትን ከዓ፥ ኣብቲ ናይ ገባዖን በሪኽ ዘሎ መሕደሪ እግዚኣብሄር ከገልግሉ መደቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ንኻህን ጻዶቅን ነቶም ኣሕዋቱ ኻህናትን ከኣ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣብቲ ናይ ጊብዖን በሪኽ ዘሎ ማሕደር እግዚኣብሄር ኰይኖም፡