1 Chronicles 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ድማ በሎ፦ ምድሪ ከነኣን፡ ዕጫ ርስትኻ ክህበካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለ፥ “ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ገመድ እሰጣለሁ፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለ። ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ገመድ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለ፦ “ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ድርሻ እሰጣለሁ፤” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “ነዉ ካናነ ቢታ እማና፤ እ ነ ዘረቶ ላታ ግዳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «New Kanaane biittaa immana; I ne zeretsatoo laata gidanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kanaaney nees xinxxo gidana mala ta nena laatissana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካናኔይ ኔስ ጺንጾ ጊዳና ማላ ታ ኔና ላቲሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ነዉ ካናነ ቢታ እማና፤ እ ነ ኮቻስ ላታ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani new Kanaane biitta immana; I ne kochaas laata gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ ሲል፣ “የምትወርሰው ርስት እንዲሆን፣ የከነዓንን ምድር ለአንተ እሰጣለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ቃል ኪዳን፥ “የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ፤ ለአንተም የተመደበ ርስትም ይሆናል” የሚል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ምድሪ ከነዓን ንኣኻትኩም ክህበኩም እየ፤ ግደ ርስትኹም ክትከውን እያ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሉ፡ ምድሪ ከነኣን ንኣኻ ኽህብ እየ፡ ግደ ርስትኹም ክትከውን እያ። |