1 Chronicles 15:29 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ኪኣቱ ከሎ ድማ፡ ሚካል ጓል ሳኦል፡ ብመስኮት እናጠመተት፡ ንጉስ ዳዊት ኪስዕስዕን ኪጻወትን ረኣየቶ፡ ንሳ ድማ ብልባ ንዒቓቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ኪዳን ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በደ​ረ​ሰች ጊዜ የሳ​ኦል ልጅ ሜል​ኮል በመ​ስ​ኮት ሆና ተመ​ለ​ከ​ተች፤ ንጉ​ሡም ዳዊት ሲዘ​ፍ​ንና ሲጫ​ወት አይታ በል​ብዋ ናቀ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በደረሰ ጊዜ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ ንጉሡም ዳዊት ሲዘፍንና ሲጫወት አይታ በልቧ ናቀችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም ቃል ኪዳን ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በደረሰ ጊዜ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ ንጉሡም ዳዊት ሲያሸበሽብና ሲዘል አይታ በልብዋ ናቀችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ዳዊታ ካታማ ገሌዳ ዎደ፥ ሳኦላ ናታ ሚካላ ማስኮትያና ጼላደ፥ ካቲ ዳዊተ ናሸቲደ ዱርሺንነ ካእሽን በኣዱ፤ ዳዊታ ባረ ዎዛናን ካዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay Daawita Katamaa geleedda wode, Saa'oola naatta Miikaala maskkootiyaanna s'eellaade, Kaatii Daawite nashettiidde durishiininne kaa'ishin be'aaddu; Daawita bare wozanaan kad'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Caaqo Qaala Taabotay Dawite katama gelishin kawo Dawiti ufayettidi durishininne kaa7ishin Sa7oole naya Milkoola maskootera mokka xeellada kawo Dawite ba wozinara kadhadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዳዊቴ ካታማ ጌሊሺን ካዎ ዳዊቲ ኡፋዬቲዲ ዱሪሺኒኔ ካኢሺን ሳኦሌ ናያ ሚልኮላ ማስኮቴራ ሞካ ጼላዳ ካዎ ዳዊቴ ባ ዎዚናራ ካዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ዳዊታ ካታማ ገልዳ ዎደ ሳኦላ ናእያ መልኮላ ካዎይ ዳዊቲ ኡፋይትድ ዱርሽንነ ካእሽን ማስኮተራ በአዳ ባ ዎዛናን ካሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa caaqo Taabotey Dawita katamaa gelida wode Saa7ola na7iya Melkoola kawoy Dawiti ufaytidi durishininne kaa7ishin maskootera be7ada ba wozanan kadhasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲገባ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ ንጉሡ ዳዊት ደስ ብሎት ሲያሸበሽብ አይታ በልቧ ናቀችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ክኣቱ እንተሎ ሜልኮል ጓል ሳኦል ብመስኮት ተቐልቂላ ንጉስ ዳዊት ክስዕስዕን ክሕጐስን ረአየቶ እሞ ብልባ ነዓቐቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ እቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ናብ ከተማ ዳዊት ኪኣቱ ኸሎ፡ ሚካል ጓል ሳኦል ብመስኰት ተቐልቂላ ንንጉስ ዳዊት ኪስዕስዕን ኪሰራሰርን ረኣየቶ እሞ ብልባ ነዐቐቶ።