1 Chronicles 15:27 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ካብ ጽሩይ በፍታ ዝተኸድነ ልብሲ ተኸዲኑ ነበረ፡ ኵሎም እቶም ታቦት ዝጾሩ ሌዋውያንን እቶም ዘመርትን ኬናንያ፡ መምህር ዳዊትን ምስቶም ዘመርትን ነበረ። ዳዊት እውን ኣብ መንኵቡ እተሰርሐ ልብሲ በፍታ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ሌዋውያንም ሁሉ፥ መዘምራኑም፥ የመዘምራኑም አለቃ ኮኖንያስ የጥሩ በፍታ ቀሚስ ለብሰው ነበር፤ ዳዊትም የከበረ ልብስ ለብሶ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም፥ ታቦቱንም የተሸከሙ ሌዋውያን ሁሉ፥ መዘምራኑም፥ የመዘምራኑም አለቃ ከናንያ የጥሩ በፍታ ቀሚስ ለብሰው ነበር፤ ዳዊትም የበፍታ ኤፉድ ነበረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ ታቦቱንም የተሸከሙ ሌዋውያን ሁሉ፥ መዘምራኑም፥ የመዘምራኑም አለቃ ከናንያ የጥሩ በፍታ ቀሚስ ለብሰው ነበር፤ ዳዊትም ኤፉድ ያለበት በፍታ ለብሶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ ታቦታ ቶኬዳ ሌዋቱ ኡባይ፥ ማዝሙርያ የጽያዋንቱነ ማዝሙርያ የጽያዋንቱ ካፑ ካናነ ሱፍያ ጌተትያ ቃጭናፐ ዳደቴዳ ማዩዋ ማዬድኖ። ዳዊተካ ቃይ ሊኑዋፐ ዳደቴዳ ኤፉድያ ጌተትያ ማዩዋ ማዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, Taabootaa tookkeedda Leewatuu ubbay, mazimuriyaa yes's'iyaawanttunne mazimuriyaa yes's'iyaawanttu kaappuu Kanaane suufiyaa geetettiyaa k'ac'inaappe dadetteedda mayuwaa mayyeeddino. Daawitekka k'ay liinuwaappe dadetteedda eefuudiyaa geetettiyaa mayuwaa mayyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, Taabotaa tookkida Leweti ubbay, mazamure yexxizaytinne istta halaqa Kanaaniya qacinappe dadettida layno may7ida; qasseka Dawiti lee7e qacinappe dadettida eefude may7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ፥ ታቦታ ቶኪዳ ሌዌቲ ኡባይ፥ ዬ ዬጺዛይቲኔ ኢስታ ሃላቃ ካናኒያ ቃጪናፔ ዳዴቲዳ ላይኖ ማይኢዳ፤ ቃሴካ ዳዊቲ ሌኤ ቃጪናፔ ዳዴቲዳ ኤፉዴ ማይኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ ታቦትያ ቶክዳ ሌወት፥ ማዝሙረ የፀይሳትነ ኤንታ ሀላቃይ ካናነይ ሊኖፐ ኦሰትዳ ማኦ ማእዶሶና። ዳዊቲካ ሊኖፐ ኦሰትዳ ኤፉደ ማእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, Taabotiya tookida Leeweti, mazmure yexeysatinne enta halaqay Kanaaney liinope oosetida ma7o ma7idosona. Dawitika liinope oosetida efuude ma7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታቦቱን የተሸከሙት ሌዋውያን ሁሉ፣ መዘምራኑና የመዘምራኑ አለቃ ክናንያ የለበሱትን ዐይነት ከቀጭን በፍታ የተሠራ ልብስ ዳዊትም ለብሶ ነበር፤ እንዲሁም ከበፍታ የተሠራ ኤፉድ ለብሶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን እቶም ኵሎም ታቦት ዝፆሩ ሌዋውያንን፥ እቶም ዘመርትን፥ ከናንያ እቲ መራሒ መዝሙርን፥ እቶም መዘምራንን ብፅሩይ ሃሪ ዝተሰርሐ ካባ ተኸዲኖም ነበሩ። ዳዊት ድማ ብሃሪ ዝተሰርሐ ኤፉድ ኣብ ልዕሊኡ ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ባርኖስ ጽሩይ ልሕጺ እንጣጢዕ ተኸዲኑ ነበረ፡ ከምኡ ኸኣ እቶም ታቦት ዚጾሩ ዂሎም ሌዋውያንን እቶም ዘመርትን፡ ቀናንያ እቲ መራሕ መዝሙር ከኣ ምስቶም ዘመርቲ፡ ንዳዊት ድማ ኤፎድ ልሕጺ እንጣጢዕ ኣብ ልዕሊኡ ነበሮ። |