1 Chronicles 15:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊትን ሽማግለታት እስራኤልን እቶም ሹማምንትን ካብ ቤት ዖቤድ-ኤዶም ብሓጐስ ታቦት ኪዳን የሆዋ ኼምጽኡ ኣብ ልዕሊ ሽሕ ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ የእስራኤልም ሽማግሌዎች፥ የሻለቆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከአቢዳራ ቤት በደስታ ያመጡ ዘንድ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም፥ የእስራኤልም ሽማግሌዎች፥ የሻለቆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከአቢዳራ ቤት በደስታ ያመጡ ዘንድ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ የእስራኤልም ሽማግሌዎች፥ የሻለቆችም የጌታን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከዖቤድ-ኤዶም ቤት በደስታ ለማምጣት ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ዳዊተ፥ እስራኤልያ ጭማቱነ ሻአ ካፓቱ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ኦቤድ-ኤዶማ ሶፐ አሀናዉ ናሸቲደ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Daawite, Israa'eeliyaa c'imatuunne sha"a kaappatuu Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa Obeedi-Eedooma sooppe ahanaw nashettiidde beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti, Isra7eele cimatinne shaalaqati GODAA Taabotaa Obeed-Eedoome sooppe ehanaas ufayettidi bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ ኢስራኤሌ ጪማቲኔ ሻላቃቲ ጎዳ ታቦታ ኦቤድ-ኤዶሜ ሶፔ ኤሃናስ ኡፋዬቲዲ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ እስራኤለ ጭማትነ ሻላቃት ጎዳ ጫቆ ታቦትያ አብዳራ ሶፐ ኤሀናዉ ኡፋይትሸ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, Isra7eele cimatinne shaalaqati Godaa caaqo Taabotiya Abdaara soope ehanaw ufaytishe bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊት የእስራኤል ሽማግሌዎችና የሻለቃው አዛዦች የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከዖቤድኤዶም ቤት በደስታ ለማምጣት ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታቦቱ ወደ ከተማይቱ በመግባት ላይ ሳለ የሳኦል ልጅ ሜልኮል ንጉሥ ዳዊት በደስታ ሲያሸበሽብና ሲዘል በመስኮት ተመለከተች፤ በልብዋም ናቀችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን ዓበይቲ እስራኤልን ኣሕሉቕ ሽሕን ከዓ ነቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ቤት ዖቤድኤዶም ብሓጐስ ከደይብዎ ኸዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊትን ዓበይቲ እስራኤልን ሓላቑ ሽሕን ከኣ ነቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ቤት ዖቤድኤዶም ብሓጐስ ኬደይብዎ ኸዱ። |