1 Chronicles 15:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባንያን ዮሳፋትን ኔታንኤልን ኣማሳይን ዘካርያስን በናያን ኤልያዘርን ካህናት ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኣምላኽ መለኸት ነፍሑ፣ ዖቤድ-ኤዶምን የህያን ድማ ሓለውቲ ታቦት ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ና​ቱም ሰበ​ንያ፥ ኢዮ​ሣ​ፍጥ፥ ናት​ና​ኤል፥ ዓማ​ሣይ፥ ዘካ​ር​ያስ፥ በና​ያስ፥ አል​ዓ​ዛ​ርም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ፊት መለ​ከት ይነፉ ነበር። አብ​ዲ​ዶ​ምና ኢያ​ኤ​ያም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት በረ​ኞች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህናቱም ሰበንያ፥ ኢዮሳፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዓማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያስ፥ አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦይ ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያም ለታቦቱ በረኞች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናቱም ሰበኒያ፥ ኢዮሣፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዓማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያስ፥ አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድ-ኤዶምና ይሒያም የታቦቱን እልፍኝ ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ቄሳቱ ሻባኔ፥ ዮሻፋጽ፥ ናታንኤል፥ አማሳይ፥ ዛካራስ፥ ባናይነ ኤልኤዛር ጾሳ ታቦታ ስንን ጹሩምባ ፑናናዉ ዶረቴድኖ። ኦቤድ-ኤዶምነ የህያ ታቦታ ፐንግያ ናጋናዉ ዶረቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay k'eesatuu Shabaanee, Yoshafaas'i, Nataani'eeli, Amaasaayi, Zakkaraasi, Banaayinne El"eezeri S'oossaa Taabootaa sintsan s'urumbbaa punnanaw dooretteeddino. Obeedi-Eedoominne Yehiyaa Taabootaa penggiyaa naaganaw dooretteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse qeeseti Shebaaniya, Iyoosaafixey, Natina7eeley, Amasayey, Zakaraasi, Bannayaynne El7ezeerey Xoossa Taabotaa sinththan xurumba punnanaas doorettida; Obeed-Eedoomeynne Yihiyay Taabotaa naaganaas doorettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ቄሴቲ ሼባኒያ፥ ኢዮሳፊጼይ፥ ናቲናኤሌይ፥ ኣማሳዬይ፥ ዛካራሲ፥ ባናያይኔ ኤልኤዜሬይ ጾሳ ታቦታ ሲንን ጹሩምባ ፑናናስ ዶሬቲዳ፤ ኦቤድ-ኤዶሜይኔ ዪሂያይ ታቦታ ናጋናስ ዶሬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነት ሳባን፥ እዮሳፈፅ፥ ናትናኤል፥ አማሳይ፥ ዛካርያስ፥ ባናይነ አላዛር ፆሳ ታቦትያ ስንን ሞይዘ ፑናናዉ ዶረትዶሶና። ኦቤድ-ኤዶመይነ ይሄይ ታቦትያ ናጋናዉ ዶረትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahineti Sabaani, Iyosaafexi, Natina7eeli, Amasayi, Zakariyasi, Banayinne Alaazari Xoossa Taabotiya sinthan moyze punnanaw dooretidosona. Obeed-Edoomeynne Yihey Taabotiya naaganaw dooretidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህናቱ ሰበኒያ፣ ኢዮሣፍጥ፣ ናትናኤል፣ ዓማሣይ፣ ዘካርያስ፣ በናያስና አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያ ደግሞ የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት መላው እስራኤላውያን ጥሩምባና እምቢልታ እየነፉ፥ ጸናጽል እያንሿሹ፥ መሰንቆና በገና እየደረደሩ በሆታና በእልልታ የቃል ኪዳኑን ታቦት አጅበው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰበኒያን ኢዮሳፋጥን ናትናኤልን ኣማሳይን ዘካርያስን በናያስን ኣልዓዛርን፥ እቶም ካህናት፥ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር መለኸት ይነፍሑ ነበሩ። ዖቤድኤዶምን ይሒያምን ከዓ ሓለውቲ በሪ ታቦት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ሸባንያን ዮሳፋጥን ንታንኤልን ዓማሳይን ዘካርያስን በናያን ኤሊዔዘርን፡ እቶም ካህናት፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኣምላኽ መለኸት ይነፍሑ ነበሩ። ዖቤድኤዶምን የሒያን ከኣ ሐለውቲ ደገ ታቦት ነበሩ።