1 Chronicles 15:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰባንያን ዮሳፋትን ኔታንኤልን ኣማሳይን ዘካርያስን በናያን ኤልያዘርን ካህናት ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኣምላኽ መለኸት ነፍሑ፣ ዖቤድ-ኤዶምን የህያን ድማ ሓለውቲ ታቦት ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናቱም ሰበንያ፥ ኢዮሣፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዓማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያስ፥ አልዓዛርም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። አብዲዶምና ኢያኤያም የእግዚአብሔር ታቦት በረኞች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናቱም ሰበንያ፥ ኢዮሳፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዓማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያስ፥ አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦይ ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያም ለታቦቱ በረኞች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናቱም ሰበኒያ፥ ኢዮሣፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዓማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያስ፥ አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድ-ኤዶምና ይሒያም የታቦቱን እልፍኝ ጠባቂዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ቄሳቱ ሻባኔ፥ ዮሻፋጽ፥ ናታንኤል፥ አማሳይ፥ ዛካራስ፥ ባናይነ ኤልኤዛር ጾሳ ታቦታ ስንን ጹሩምባ ፑናናዉ ዶረቴድኖ። ኦቤድ-ኤዶምነ የህያ ታቦታ ፐንግያ ናጋናዉ ዶረቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay k'eesatuu Shabaanee, Yoshafaas'i, Nataani'eeli, Amaasaayi, Zakkaraasi, Banaayinne El"eezeri S'oossaa Taabootaa sintsan s'urumbbaa punnanaw dooretteeddino. Obeedi-Eedoominne Yehiyaa Taabootaa penggiyaa naaganaw dooretteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse qeeseti Shebaaniya, Iyoosaafixey, Natina7eeley, Amasayey, Zakaraasi, Bannayaynne El7ezeerey Xoossa Taabotaa sinththan xurumba punnanaas doorettida; Obeed-Eedoomeynne Yihiyay Taabotaa naaganaas doorettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ቄሴቲ ሼባኒያ፥ ኢዮሳፊጼይ፥ ናቲናኤሌይ፥ ኣማሳዬይ፥ ዛካራሲ፥ ባናያይኔ ኤልኤዜሬይ ጾሳ ታቦታ ሲንን ጹሩምባ ፑናናስ ዶሬቲዳ፤ ኦቤድ-ኤዶሜይኔ ዪሂያይ ታቦታ ናጋናስ ዶሬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ሳባን፥ እዮሳፈፅ፥ ናትናኤል፥ አማሳይ፥ ዛካርያስ፥ ባናይነ አላዛር ፆሳ ታቦትያ ስንን ሞይዘ ፑናናዉ ዶረትዶሶና። ኦቤድ-ኤዶመይነ ይሄይ ታቦትያ ናጋናዉ ዶረትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti Sabaani, Iyosaafexi, Natina7eeli, Amasayi, Zakariyasi, Banayinne Alaazari Xoossa Taabotiya sinthan moyze punnanaw dooretidosona. Obeed-Edoomeynne Yihey Taabotiya naaganaw dooretidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱ ሰበኒያ፣ ኢዮሣፍጥ፣ ናትናኤል፣ ዓማሣይ፣ ዘካርያስ፣ በናያስና አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያ ደግሞ የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት መላው እስራኤላውያን ጥሩምባና እምቢልታ እየነፉ፥ ጸናጽል እያንሿሹ፥ መሰንቆና በገና እየደረደሩ በሆታና በእልልታ የቃል ኪዳኑን ታቦት አጅበው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበኒያን ኢዮሳፋጥን ናትናኤልን ኣማሳይን ዘካርያስን በናያስን ኣልዓዛርን፥ እቶም ካህናት፥ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር መለኸት ይነፍሑ ነበሩ። ዖቤድኤዶምን ይሒያምን ከዓ ሓለውቲ በሪ ታቦት ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ሸባንያን ዮሳፋጥን ንታንኤልን ዓማሳይን ዘካርያስን በናያን ኤሊዔዘርን፡ እቶም ካህናት፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኣምላኽ መለኸት ይነፍሑ ነበሩ። ዖቤድኤዶምን የሒያን ከኣ ሐለውቲ ደገ ታቦት ነበሩ። |