1 Chronicles 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ብዘይካ ሌዋውያን፡ ንእግዚኣብሄር ታቦት ኣምላኽ ተሰኪሞም ንዘለኣለም ኬገልግሎ ስለ ዝሓረዩ፡ ታቦት ኣምላኽ ኪስከም ዚኽእል የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜም ዳዊት፥ “የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከሙ ዘንድ፥ ለዘለዓለሙም ያገለግሉት ዘንድ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር ማንም የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከም ዘንድ አይገባውም” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ዳዊት። የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከሙ ዘንድ፥ ለዘላለሙም ያገለግሉት ዘንድ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር ማንም የእግዚአብሔርን ታቦት ይሸከም ዘንድ አይገባውም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ዳዊት እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔርን ታቦት እንዲሸከሙ፥ ለዘለዓለሙም እንዲያገለግሉት ጌታ ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር ማንም የጌታን ታቦት ሊሸከም አይገባውም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ዳዊተ፥ “ጾሳ ታቦታ ቶካናዳንነ መ መናዉ መና ጎዳዉ ኦናዉ መና ጎዳይ ዶሬዳ ሌዋቱዋፐ አትና፥ ኦንነ ጾሳ ታቦታ ቶካናዉ በሰና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Daawite, «S'oossaa Taabootaa tokkanaadaaninne med'i med'inaw Med'inaa Godaw ootsanaw Med'inaa Goday dooreedda Leewatuwaappe attina, ooninne S'oossaa Taabootaa tookkanaw bessena» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti, «Xoossa Taabotaa tookkanaassinne mernaas Xoossaas haggazana mala GODAY doorida Lewetappe attiin hara asi oonikka Xoossa Taabotaa tookkofo» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ «ጾሳ ታቦታ ቶካናሲኔ ሜርናስ ጾሳስ ሃጋዛና ማላ ጎዳይ ዶሪዳ ሌዌታፔ ኣቲን ሃራ ኣሲ ኦኒካ ጾሳ ታቦታ ቶኮፎ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ፆሳ ታቦትያ ቶካናዳነ መርናዉ ፆሳስ ኦናዳ ጎዳይ ዶርዳይ ሌወታ ግድያ ግሾ ሀር ኦንካ ፆሳ ታቦትያ ቶካናዉ በሰና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Xoossa Taabotiya tookanaadanne merinaw Xoossas oothanaada Goday dooriday Leeweta gidiya gisho hari oonika Xoossa Taabotiya tookanaw bessenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት፣ “የእግዚአብሔርን ታቦት እንዲሸከሙና ለዘላለም በፊቱ እንዲያገለግሉ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር፣ የእግዚአብሔርን ታቦት ማንም አይሸከም” ሲል አዘዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ዳዊት እግዚአብሔር ለዘለዓለም እርሱን እንዲያገለግሉና የቃል ኪዳኑንም ታቦት እንዲሸከሙ የመረጣቸው እነርሱን ስለ ሆነ “የቃል ኪዳኑን ታቦት መሸከም የሚገባቸው ሌዋውያን ብቻ ናቸው” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት “ንታቦት እግዚኣብሄር ክፆሩ ኣብ ቅድሚኡውን ንሓዋሩ ኸገልግሉ፥ እግዚኣብሄር ንሌዋውያን ሓርይዎም እዩ እሞ፥ ስለዙይ ንሳቶም እምበር፥ ካልእ ሰብ ንታቦት እግዚኣብሄር ኣይፁሮ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት፡ ንታቦት ኣምላኽ ኪጾሩ ኣብ ቅድሚኡውን ንሓዋሩ ኼገልግሉ፡ እግዚኣብሄር ንሌዋውያን ሐርይዎም እዩ እሞ፡ ስለዚ ንሳቶም እምበር፡ ካልእ ሰብ ንታቦት ኣምላኽ ኪጾሩ ኣብ ቅድሚኡውን ንሓዋሩ ኼገልግሉ፡ እግዚኣብሄር ንሌዋውያን ሐርይዎም እዩ እሞ፡ ስለዚ ንሳቶም እምበር፡ ካልእ ንታቦት ኣምላኽ ኣይጽሮ፡ በለ። |