1 Chronicles 15:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ንስኻትኩም ርእስታት ዓሌታት ሌዋውያን ኢኹም፡ በሎም። ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ናብታ ዘዳለኹላ ቦታ ምእንቲ ኸተምጽእዋ፡ ንስኻትኩምን ኣሕዋትኩምን ቅድሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እና​ንተ የሌ​ዋ​ው​ያን አባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች ናችሁ፤ ወዳ​ዘ​ጋ​ጀ​ሁ​ላት ስፍራ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታቦት ታመጡ ዘንድ እና​ን​ተና ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ተቀ​ደሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የሌዋውያን አባቶች ቤቶች አለቆች ናችሁ፤ ወዳዘጋጀሁለት ስፍራ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ታቦት ታመጡ ዘንድ እናንተና ወንድሞቻችሁ ተቀደሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱንም እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ የሌዋውያን አባቶች ቤቶች አለቆች ናችሁ፤ ወዳዘጋጀሁለት ስፍራ የእስራኤልን አምላክ የጌታን ታቦት እንድታመጡ እናንተና ወንድሞቻችሁ ተቀደሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ሌዋቱ ዛረቶ ካፓቱዋ። ጾሳ እስራኤልያ መና ጎዳ ታቦታ ታን ጊግሳ ዎዳ ሳኣ አሀናዉ ህንተነ ህንተንቱ ዳቦቱ ጌይተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta, «Hinttenttu Leewatuu zaretoo kaappatuwaa. S'oossaa Israa'eeliyaa Med'inaa Godaa Taabootaa taani giigissa wotseedda sa'aa ahanaw hinttenne hinttenttu dabbotuu geeyite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi isttas, «Intte Lewe keeththa asatas halaqata gidida gishshas inttena geeshshite; hessafe GODAA Isra7eele Xoossa Taabotaa ta izas giigsidaso ehite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ሌዌ ኬ ኣሳታስ ሃላቃታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢንቴና ጌሺቴ፤ ሄሳፌ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ታቦታ ታ ኢዛስ ጊግሲዳሶ ኤሂቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ፥ “ህንተ ሌወ ኮቻስ ሀላቃታ። ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ታቦትያ ታኒ ጊግስዳ በሳ ኤሀናዉ ህንተነ ህንተ ዳቦት ጌይተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako, “Hinte Leewe kochaas halaqata. Godaa Isra7eele Xoossaa Taabotiya taani giigisida bessaa ehanaw hintenne hinte dabboti geeyite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ አላቸው፤ “እንግዲህ እናንተ የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች ስለ ሆናችሁ፣ እናንተና ወንድሞቻችሁ ሌዋውያን ራሳችሁን ቀድሱ፤ ከዚያም የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ታቦት ወዳዘጋጀሁለት ቦታ አምጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያኑንም እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ እናንተ ለሌዋውያን ጐሣዎች መሪዎች ናችሁ፤ የእስራኤል አምላክን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት እኔ ወዳዘጋጀሁለት ስፍራ ተሸክማችሁ ታመጡ ዘንድ ራሳችሁንና ሌዋውያን ወገኖቻችሁን ሁሉ ቀድሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ፦ “ንስኻትኩም ነናይ ማይ ቤት ኣቦታት ሌዋውያን ኣሕሉቕ ኢኹም። በቲ ቐዳማይ ጊዜ ንስኻትኩም ስለ ዘይፆርኩምዎ፥ ከምቲ ስርዓት ጌርና ኸዓ ስለ ዘየገልገልናዮ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ሓደ ሰብ ብምቕሳፍ ቀፅዐና፤ ስለዙይ ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ናብታ ንእኡ ኢለ ዘሰናደኽዋ ቦታ ኽተደይብዎ፥ ንስኻትኩምን ኣሕዋትኩምን ተቐደሱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣታቶም ድማ በሎም፡ ንስኻትኩም ኣራእስ መማይ ቤት ኣቦታት ሌዋውያን ኢኹም። በቲ ቐዳማይ ጊዜ ንስኻትኩም ስለ ዘይጸወርኩምዎ፡ ከምቲ ስርዓት ጌርና ኸኣ ስለ ዘይደሌናዮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ሓደ ምስባር ኣባና ገበረ፡ ስለዚ ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ናብታ ንእኡ ኢለ ዘሳናዶኹሉ ቦታ ኸተደይብዎ፡ ንስኻትኩምን ኣሕዋትኩምን ተቐደሱ።