1 Chronicles 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ንጉስ ከም እተቐብአ ምስ ሰምዑ፡ ኵሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ነዚ ሰሚዑ ኣንጻሮም ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፤ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ሊጋጠማቸው ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ሊጋጠማቸው ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ እነርሱን ሊወጋቸው ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ እስራኤልያ ኡባ ቦላ ካትያ ግዲደ ኦከቴዳዋ ፕልስጼማ አሳይ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከሴድኖ። ዳዊተ ኡንቱንቱ ከሴዳዋ ስሲደ፥ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Israa'eeliyaa ubbaa bolla kaatiyaa gidiide oketteeddawaa Piliss's'eema Asay siseedda wode, unttunttu ubbay Daawita koyanaw keseeddino. Daawite unttunttu kesseeddawaa sisiide, unttunttunna olettanaw kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Isra7eele ubbaa bolla kawo gididi tiyettidayssa Filisxeeme asay siyidi ubbay Dawite oykkanaas ke7ides; Dawiti hessa siyidi isttara olettanaas kezides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኢስራኤሌ ኡባ ቦላ ካዎ ጊዲዲ ቲዬቲዳይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሲዪዲ ኡባይ ዳዊቴ ኦይካናስ ኬኢዴስ፤ ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዲ ኢስታራ ኦሌታናስ ኬዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እስራኤለ ኡባ ቦላ ካዎ ግድድ ትየትዳይሳ ፍልስፄመት ስእዳ ዎደ ኡባይ ዳዊታ ኦልድ ኦይካናዉ ከይዶሶና። ዳዊቲ ሄሳ ስእድ ኤንታራ ኦለታናዉ ከይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Isra7eele ubbaa bolla kawo gididi tiyetidaysa Filisxeemeti si7ida wode ubbay Dawita olidi oykanaw keyidosona. Dawiti hessa si7idi entara oletanaw keyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ተቀብቶ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣ እርሱን ፍለጋ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ይህን ሰምቶ ስለ ነበር ሊገጥማቸው ወጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በመላው እስራኤል ላይ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ እርሱን ለመማረክ ሠራዊታቸውን አዘመቱ፤ ዳዊትም ይህን ሰምቶ ከእነርሱ ጋር ጦርነት ለመግጠም ወጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ከዓ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ንጉስ ክኸውን ከም ዝተቐብአ ምስ ሰምዑ፥ ንዳዊት ክዋግእዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ምስ ሰምዐ፥ ክዋግኦም ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ከኣ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ዂሉ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ከም እተቐብኤ ምስ ሰምዑ፡ ኲሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ምስ ሰምዖ፡ ናብ ቅድሚኦም ወጸ። |