1 Chronicles 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ንጉስ ከም እተቐብአ ምስ ሰምዑ፡ ኵሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ነዚ ሰሚዑ ኣንጻሮም ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ዳዊት በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ሁሉ ዳዊ​ትን ሊፈ​ልጉ ወጡ፤ ዳዊ​ትም በሰማ ጊዜ ሊጋ​ጠ​ማ​ቸው ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ሊጋጠማቸው ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ እነርሱን ሊወጋቸው ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ እስራኤልያ ኡባ ቦላ ካትያ ግዲደ ኦከቴዳዋ ፕልስጼማ አሳይ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ዳዊታ ኮያናዉ ከሴድኖ። ዳዊተ ኡንቱንቱ ከሴዳዋ ስሲደ፥ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Israa'eeliyaa ubbaa bolla kaatiyaa gidiide oketteeddawaa Piliss's'eema Asay siseedda wode, unttunttu ubbay Daawita koyanaw keseeddino. Daawite unttunttu kesseeddawaa sisiide, unttunttunna olettanaw kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele ubbaa bolla kawo gididi tiyettidayssa Filisxeeme asay siyidi ubbay Dawite oykkanaas ke7ides; Dawiti hessa siyidi isttara olettanaas kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኢስራኤሌ ኡባ ቦላ ካዎ ጊዲዲ ቲዬቲዳይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሲዪዲ ኡባይ ዳዊቴ ኦይካናስ ኬኢዴስ፤ ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዲ ኢስታራ ኦሌታናስ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ እስራኤለ ኡባ ቦላ ካዎ ግድድ ትየትዳይሳ ፍልስፄመት ስእዳ ዎደ ኡባይ ዳዊታ ኦልድ ኦይካናዉ ከይዶሶና። ዳዊቲ ሄሳ ስእድ ኤንታራ ኦለታናዉ ከይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele ubbaa bolla kawo gididi tiyetidaysa Filisxeemeti si7ida wode ubbay Dawita olidi oykanaw keyidosona. Dawiti hessa si7idi entara oletanaw keyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ተቀብቶ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣ እርሱን ፍለጋ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊት ይህን ሰምቶ ስለ ነበር ሊገጥማቸው ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በመላው እስራኤል ላይ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ እርሱን ለመማረክ ሠራዊታቸውን አዘመቱ፤ ዳዊትም ይህን ሰምቶ ከእነርሱ ጋር ጦርነት ለመግጠም ወጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ከዓ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ንጉስ ክኸውን ከም ዝተቐብአ ምስ ሰምዑ፥ ንዳዊት ክዋግእዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ምስ ሰምዐ፥ ክዋግኦም ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ከኣ ዳዊት ኣብ ልዕሊ ዂሉ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ከም እተቐብኤ ምስ ሰምዑ፡ ኲሎም ፍልስጥኤማውያን ንዳዊት ኪደልይዎ ደየቡ። ዳዊት ድማ ምስ ሰምዖ፡ ናብ ቅድሚኦም ወጸ።