1 Chronicles 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወረ ዳዊት ድማ ናብ ኵለን ሃገራት ተዘርግሐ። እግዚኣብሄር ድማ ፍርሃቱ ኣብ ልዕሊ ኲሎም ኣህዛብ ኣንበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳዊትም ዝና በየሀገሩ ሁሉ ወጣ፤ መፈራቱንም እግዚአብሔር በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዳዊትም ዝና በየአገሩ ሁሉ ወጣ፤ መፈራቱንም እግዚአብሔር በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ አደረገው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዳዊትም ዝና በየአገሩ ሁሉ ተሰማ፤ መፈራቱንም ጌታ በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ አደረገው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊታ ዎሪ ቢታ ኡባ ጋኬዳ። ካዉተቱ ኡባይ ዳዊታዉ ያያናዳን መና ጎዳይ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Daawita worii biittaa ubbaa gakkeedda. Kawutetsatuu ubbay Daawitaw yayanaadan Med'inaa Goday ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason Dawite goobateththi biitta ubbaan nashettides. GODAY kawoteththati ubbay Dawites yayyana mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጋሶን ዳዊቴ ጎባቴ ቢታ ኡባን ናሼቲዴስ። ጎዳይ ካዎቴቲ ኡባይ ዳዊቴስ ያያና ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊታ ሱንይ ቢታ ኡባ ጋክስ። ካዎተ ኡባይ ዳዊታስ ያያና መላ ጎዳይ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita sunthay biitta ubbaa gakis. Kawotetha ubbay Dawitas yayyana mela Goday oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም የተነሣ የዳዊት ዝና በየአገሩ ሁሉ ተሰማ፤ እግዚአብሔርም መንግሥታት ሁሉ እንዲፈሩት አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳዊትም ዝና በየቦታው ተሠራጨ፤ እግዚአብሔርም ዳዊት በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ የተፈራ እንዲሆን አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝና ዳዊት ከዓ ኣብ ኵለን ሃገራት ወፀ፤ እግዚኣብሄር ድማ ዅሎም ኣህዛብ ንዳዊት ከም ዝፈርሕዎ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወረ ዳዊት ከኣ ኣብ ኲለን ሃገራት ወጸ፡ እግዚኣብሄር ድማ ብዛዕባኡ ፍርሃት ኣብ ልዕሊ ዂሎም ኣህዛብ ገበሮ። |