1 Chronicles 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወረ ዳዊት ድማ ናብ ኵለን ሃገራት ተዘርግሐ። እግዚኣብሄር ድማ ፍርሃቱ ኣብ ልዕሊ ኲሎም ኣህዛብ ኣንበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዳ​ዊ​ትም ዝና በየ​ሀ​ገሩ ሁሉ ወጣ፤ መፈ​ራ​ቱ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በአ​ሕ​ዛብ ሁሉ ዘንድ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዳዊትም ዝና በየአገሩ ሁሉ ወጣ፤ መፈራቱንም እግዚአብሔር በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ አደረገው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዳዊትም ዝና በየአገሩ ሁሉ ተሰማ፤ መፈራቱንም ጌታ በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ አደረገው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊታ ዎሪ ቢታ ኡባ ጋኬዳ። ካዉተቱ ኡባይ ዳዊታዉ ያያናዳን መና ጎዳይ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Daawita worii biittaa ubbaa gakkeedda. Kawutetsatuu ubbay Daawitaw yayanaadan Med'inaa Goday ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason Dawite goobateththi biitta ubbaan nashettides. GODAY kawoteththati ubbay Dawites yayyana mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጋሶን ዳዊቴ ጎባቴ ቢታ ኡባን ናሼቲዴስ። ጎዳይ ካዎቴቲ ኡባይ ዳዊቴስ ያያና ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ ሱንይ ቢታ ኡባ ጋክስ። ካዎተ ኡባይ ዳዊታስ ያያና መላ ጎዳይ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita sunthay biitta ubbaa gakis. Kawotetha ubbay Dawitas yayyana mela Goday oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም የተነሣ የዳዊት ዝና በየአገሩ ሁሉ ተሰማ፤ እግዚአብሔርም መንግሥታት ሁሉ እንዲፈሩት አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳዊትም ዝና በየቦታው ተሠራጨ፤ እግዚአብሔርም ዳዊት በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ የተፈራ እንዲሆን አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝና ዳዊት ከዓ ኣብ ኵለን ሃገራት ወፀ፤ እግዚኣብሄር ድማ ዅሎም ኣህዛብ ንዳዊት ከም ዝፈርሕዎ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ወረ ዳዊት ከኣ ኣብ ኲለን ሃገራት ወጸ፡ እግዚኣብሄር ድማ ብዛዕባኡ ፍርሃት ኣብ ልዕሊ ዂሎም ኣህዛብ ገበሮ።