1 Chronicles 14:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ከምቲ ኣምላኽ ዝኣዘዞ ገበረ፡ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ጊብዖን ክሳዕ ጋዜር ሰዓርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም አምላኩ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መታ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መቱት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መቱት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አዛዜዳዋዳን ዳዊተ ኦዳ። ጋባኦናፐ ቢደ ገዜራ ጋካናዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay azazeeddawaadan Daawite ootseedda. Gabaa'oonappe biide Gezeera gakkanaw, Israa'eeliyaa Asay Piliss's'eema olanchchatuwaa wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Xoossay azazida mala Dawiti ooththides. Geba7ooneppe biidi Gezeere gakkanaas Isra7eele asay Filisxeeme olanchchata dippi histtides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጾሳይ ኣዛዚዳ ማላ ዳዊቲ ኦዴስ። ጌባኦኔፔ ቢዲ ጌዜሬ ጋካናስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ዲፒ ሂስቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኪትዳይሳዳ ዳዊቲ ኦስ። ጋባኦናፐ ገዘራ ጋካናዉ እስራኤለ አሳይ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay kiitidaysada Dawiti oothis. Gaba7oonape Gezera gakanaw Isra7eele asay Filisxeeme olanchota wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊት እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ ከገባዖን ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መቷቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው በማድረግ ፍልስጥኤማውያንን ከገባዖን እስከ ጌዜር ድል አድርጎ አባረራቸው |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ካብ ገባዖን ክሳዕ ጌዘር ሰዓርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ከምቲ ኣምላኽ ዝኣዘዞ ገበረ፡ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ካብ ጊብዖን ክሳዕ ጌዘር ሰዐርዎም። |