1 Chronicles 14:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊት ከምቲ ኣምላኽ ዝኣዘዞ ገበረ፡ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ጊብዖን ክሳዕ ጋዜር ሰዓርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም አም​ላኩ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘ​ዘው አደ​ረገ፤ ከገ​ባ​ዖ​ንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ጭፍራ መታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መቱት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መቱት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ አዛዜዳዋዳን ዳዊተ ኦዳ። ጋባኦናፐ ቢደ ገዜራ ጋካናዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay azazeeddawaadan Daawite ootseedda. Gabaa'oonappe biide Gezeera gakkanaw, Israa'eeliyaa Asay Piliss's'eema olanchchatuwaa wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Xoossay azazida mala Dawiti ooththides. Geba7ooneppe biidi Gezeere gakkanaas Isra7eele asay Filisxeeme olanchchata dippi histtides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጾሳይ ኣዛዚዳ ማላ ዳዊቲ ኦዴስ። ጌባኦኔፔ ቢዲ ጌዜሬ ጋካናስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ዲፒ ሂስቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ኪትዳይሳዳ ዳዊቲ ኦስ። ጋባኦናፐ ገዘራ ጋካናዉ እስራኤለ አሳይ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay kiitidaysada Dawiti oothis. Gaba7oonape Gezera gakanaw Isra7eele asay Filisxeeme olanchota wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ዳዊት እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ ከገባዖን ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መቷቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው በማድረግ ፍልስጥኤማውያንን ከገባዖን እስከ ጌዜር ድል አድርጎ አባረራቸው
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ካብ ገባዖን ክሳዕ ጌዘር ሰዓርዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ከምቲ ኣምላኽ ዝኣዘዞ ገበረ፡ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ካብ ጊብዖን ክሳዕ ጌዘር ሰዐርዎም።