1 Chronicles 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጫፋት ኣእዋም ሽጉርቲ ድምጺ ምጉዓዝ እንተ ሰሚዕካ፡ ኣምላኽ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክስዕሮ ቅድሜኻ ወጺኡ ስለ ዘሎ፡ ክትዋጋእ ክትወጽእ ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሾላውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ሊመታ እግዚአብሔር በፊትህ ይወጣልና በዚያን ጊዜ ወደ ሰልፍ ውጣ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሾላውም ዛፍ እራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ሊመታ እግዚአብሔር በፊትህ ይወጣልና በዚያን ጊዜ ወደ ሰልፍ ውጣ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሾላውም ዛፍ አናት የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ሊመታ እግዚአብሔር በፊትህ ይወጣልና በዚያን ጊዜ ወደ ውግያ ውጣ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦእያ ምፐ ሁጲያን ሳልፕያ ኮሻ ኔን ስስያ ዎደ፥ ኦላናዉ ከሳ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ሾጫናዉ ጾሳይ ኔፐ ስንዉ አዳ ግያዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boo'iyaa mitsaappe huup'iyaan salppiyaa kooshshaa neeni sisiyaa wode, olanaw kesa. Ayaw gooppe, hewe Piliss's'eema olanchchatuwaa shoc'anaw S'oossay neeppe sintsaw aad'd'eedda giyaawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eththaa miththaza xeeran salfe giiris neni siyida wode olanaas elle keza; gaasoykka hessi Filisxeeme olanchchata shocanaas Xoossay neeppe sinththan kezida gishshassa guussa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤ ሚዛ ጼራን ሳልፌ ጊሪስ ኔኒ ሲዪዳ ዎዴ ኦላናስ ኤሌ ኬዛ፤ ጋሶይካ ሄሲ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ሾጫናስ ጾሳይ ኔፔ ሲንን ኬዚዳ ጊሻሳ ጉሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎላ ሁጰን ሳልፐ ግርስ ኔኒ ስእያ ዎደ ኦላናዉ ከያ። ሄስ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ሾጫናዉ ፆሳይ ኔፐ ስን አዳይሳስ ማላ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wola huuphen salpe girsi neeni si7iya wode olanaw keya. Hessi Filisxeeme olanchota shocanaw Xoossay neepe sinthe aadhidaysas malla” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሾላው ዐናት ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ ወዲያውኑ ለጦርነት ውጣ፤ ይህም የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ለመምታት እግዚአብሔር በፊትህ ወጥቷል ማለት ነውና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ፊት ፊትህ ሄጄ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ድል ስለምመታ በዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ አደጋ ጣል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ኣራእስ ዳዕሮ ናይ ዝረግፅ ድምፂ ምስ ሰማዕኻ፥ ኣነ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክወቕዖ ቀቅድሜኻ ኽወፅእ እዩሞ፥ ሽዑ ንውግእ ውፃእ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብቲ ኣራእስ ስጋሉ ናይ ዚረግጽ ደሃይ ምስ ሰማዕካ፡ ኣምላኽ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ኪወቕዖ ቐቅድሜኻ ወጺኡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ንውግእ ውጻእ። |