1 Chronicles 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጫፋት ኣእዋም ሽጉርቲ ድምጺ ምጉዓዝ እንተ ሰሚዕካ፡ ኣምላኽ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክስዕሮ ቅድሜኻ ወጺኡ ስለ ዘሎ፡ ክትዋጋእ ክትወጽእ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሾ​ላ​ውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽ​ው​ሽ​ውታ ድምፅ ስት​ሰማ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ጭፍራ ሊመታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፊ​ትህ ይወ​ጣ​ልና በዚ​ያን ጊዜ ወደ ሰልፍ ውጣ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሾላውም ዛፍ እራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ሊመታ እግዚአብሔር በፊትህ ይወጣልና በዚያን ጊዜ ወደ ሰልፍ ውጣ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሾላውም ዛፍ አናት የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ሊመታ እግዚአብሔር በፊትህ ይወጣልና በዚያን ጊዜ ወደ ውግያ ውጣ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቦእያ ምፐ ሁጲያን ሳልፕያ ኮሻ ኔን ስስያ ዎደ፥ ኦላናዉ ከሳ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ፕልስጼማ ኦላንቻቱዋ ሾጫናዉ ጾሳይ ኔፐ ስንዉ አዳ ግያዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Boo'iyaa mitsaappe huup'iyaan salppiyaa kooshshaa neeni sisiyaa wode, olanaw kesa. Ayaw gooppe, hewe Piliss's'eema olanchchatuwaa shoc'anaw S'oossay neeppe sintsaw aad'd'eedda giyaawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eththaa miththaza xeeran salfe giiris neni siyida wode olanaas elle keza; gaasoykka hessi Filisxeeme olanchchata shocanaas Xoossay neeppe sinththan kezida gishshassa guussa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤ ሚዛ ጼራን ሳልፌ ጊሪስ ኔኒ ሲዪዳ ዎዴ ኦላናስ ኤሌ ኬዛ፤ ጋሶይካ ሄሲ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ሾጫናስ ጾሳይ ኔፔ ሲንን ኬዚዳ ጊሻሳ ጉሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎላ ሁጰን ሳልፐ ግርስ ኔኒ ስእያ ዎደ ኦላናዉ ከያ። ሄስ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ሾጫናዉ ፆሳይ ኔፐ ስን አዳይሳስ ማላ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wola huuphen salpe girsi neeni si7iya wode olanaw keya. Hessi Filisxeeme olanchota shocanaw Xoossay neepe sinthe aadhidaysas malla” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሾላው ዐናት ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ ወዲያውኑ ለጦርነት ውጣ፤ ይህም የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ለመምታት እግዚአብሔር በፊትህ ወጥቷል ማለት ነውና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ፊት ፊትህ ሄጄ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ድል ስለምመታ በዛፎች ጫፍ ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ አደጋ ጣል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ኣራእስ ዳዕሮ ናይ ዝረግፅ ድምፂ ምስ ሰማዕኻ፥ ኣነ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ክወቕዖ ቀቅድሜኻ ኽወፅእ እዩሞ፥ ሽዑ ንውግእ ውፃእ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብቲ ኣራእስ ስጋሉ ናይ ዚረግጽ ደሃይ ምስ ሰማዕካ፡ ኣምላኽ ነቲ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ኪወቕዖ ቐቅድሜኻ ወጺኡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ንውግእ ውጻእ።