1 Chronicles 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ በዓል ጴራዚም ደየቡ። ዳዊት ድማ ኣብኡ ስዒርዎም። ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣምላኽ ከም ምፍንጫል ማያት ብኢደይ ናብ ጸላእተይ ሰበረ። ስለዚ ነታ ቦታ በዓል ጴራዚም ኢሎም ሰመይዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ወደ በኣልፐራሲን ወጣ፤ በዚያም ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን መታቸው። ዳዊትም፥ “ውኃ እንዲያጠፋ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አጠፋቸው” አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣልፐራሲን ብለው ጠሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ በአልፐራሲም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት መታቸው። ዳዊትም። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በአልፐራሲም ብለው ጠሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ በኣል-ፐራሲምም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት ድል ነሣቸው። ዳዊትም፦ “ግድቡን አፍርሶ እንደሚወጣ ጎርፍ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣል-ፐራሲም ብለው ጠሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አ አሳይ ባኣል-ፓራጺማ ግያ ሳኣ ቢደ፥ ያን ኡንቱንታ ጾኔድኖ። ዳዊተ፥ “ሃ ድኡ ስ አያዋዳን ጾሳይ ታ ሞርከቱዋ ግዱዋና ታና አዳ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳኣ ሱንይ ባኣል-ፓራጺማ ጌተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Aa Asay Ba'aali-Paraas'iima giyaa sa'aa biide, yaan unttuntta s'ooneeddino. Daawite, «Haatsaa di'uu d'uussi aad'd'iyaawaadan S'oossay ta morkkatuwaa gidduwaanna taana aatseedda» yaageedda. Hewaa diraw, he sa'aa suntsay Ba'aali-Paraas'iima geetetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Dawitinne izara diza asay Ba7aali-Paraaxime geetettizaso biidi heen istta oli xoonida; Dawiti, «Di7o haaththi shoddi efiza mala Xoossi ta morkketi ta kushen shodettana mala ooththides» gides; hessa gishshas he sohoza sunththi Ba7aali-Paraaxime geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዛሶ ቢዲ ሄን ኢስታ ኦሊ ጾኒዳ፤ ዳዊቲ፥ «ዲኦ ሃ ሾዲ ኤፊዛ ማላ ጾሲ ታ ሞርኬቲ ታ ኩሼን ሾዴታና ማላ ኦዴስ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆዛ ሱን ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እያ አሳይ ባአል-ፓራስመ ጌተትያ በሳ ብድ ያን ኤንታ ፆንዶሶና። ዳዊቲ፥ “ሃ ስድ ከየይሳዳ ፆሳይ ታ ሞርከታ ግዶራ ታና ካንስስ” ያግስ። ሄ በሳ ሱንይ ባአል-ፓራስመ ጌተትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne iya asay Ba7al-Parasime geetetiya bessaa bidi yan enta xoonidosona. Dawiti, “Haathi dhuusidi keyeysada Xoossay ta morketa giddora tana kanthisis” yaagis. He bessaa sunthay Ba7al-Parasime geetetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ በኣልፐራሲም ወጡ፤ በዚያም ድል አደረጋቸው። ዳዊትም፣ “ውሃ ነድሎ እንደሚወጣ ሁሉ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ፤ ከዚህም የተነሣ ያን ቦታ “በኣልፐራሲም” ብለው ሰየሙት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ዳዊት ባዓልፈራጺም ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በፍልስጥኤማውያን ላይ አደጋ ጥሎ ድል ካደረጋቸው በኋላ “የጠላትን ሠራዊት እንደ ጐርፍ ጥሼ እንዳልፍ እግዚአብሔር ረዳኝ” አለ፤ ከዚያም በኋላ ያ ስፍራ “ባዓልፈራጺም” ተብሎ ተጠራ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ናብ በዓልፐራሲም ደዪቡ ንፍልስጥኤማውያን ሰዓሮም። “ውሕጅ ጥሒሱ ኸም ዝኸይድ፥ ኣምላኽ ንፀላእተይ ጥሒሰዮም ከም ዝኸይድ ገበረኒ” በለ። ስለዙይ እታ ቦታ በኣልፐራሲም ተብሃለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ በዓልጰራጺም ደየቡ፡ ዳዊት ከኣ ኣብኣ ሰዐሮም። ዳዊት ድማ፡ ማይ ከም ዚብተን፡ ኣምላኽ ንጸላእተይ ብኢደይ በተኖም፡ በለ። ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ በዓልጰራጺም ኣውጽኡላ። |