1 Chronicles 14:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ በዓል ጴራዚም ደየቡ። ዳዊት ድማ ኣብኡ ስዒርዎም። ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣምላኽ ከም ምፍንጫል ማያት ብኢደይ ናብ ጸላእተይ ሰበረ። ስለዚ ነታ ቦታ በዓል ጴራዚም ኢሎም ሰመይዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ በኣ​ል​ፐ​ራ​ሲን ወጣ፤ በዚ​ያም ዳዊት ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን መታ​ቸው። ዳዊ​ትም፥ “ውኃ እን​ዲ​ያ​ጠፋ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠላ​ቶ​ቼን በእጄ አጠ​ፋ​ቸው” አለ። ስለ​ዚ​ህም የዚ​ያን ስፍራ ስም በኣ​ል​ፐ​ራ​ሲን ብለው ጠሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ በአልፐራሲም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት መታቸው። ዳዊትም። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በአልፐራሲም ብለው ጠሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ በኣል-ፐራሲምም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት ድል ነሣቸው። ዳዊትም፦ “ግድቡን አፍርሶ እንደሚወጣ ጎርፍ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣል-ፐራሲም ብለው ጠሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ ባኣል-ፓራጺማ ግያ ሳኣ ቢደ፥ ያን ኡንቱንታ ጾኔድኖ። ዳዊተ፥ “ሃ ድኡ ስ አያዋዳን ጾሳይ ታ ሞርከቱዋ ግዱዋና ታና አዳ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳኣ ሱንይ ባኣል-ፓራጺማ ጌተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay Ba'aali-Paraas'iima giyaa sa'aa biide, yaan unttuntta s'ooneeddino. Daawite, «Haatsaa di'uu d'uussi aad'd'iyaawaadan S'oossay ta morkkatuwaa gidduwaanna taana aatseedda» yaageedda. Hewaa diraw, he sa'aa suntsay Ba'aali-Paraas'iima geetetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Dawitinne izara diza asay Ba7aali-Paraaxime geetettizaso biidi heen istta oli xoonida; Dawiti, «Di7o haaththi shoddi efiza mala Xoossi ta morkketi ta kushen shodettana mala ooththides» gides; hessa gishshas he sohoza sunththi Ba7aali-Paraaxime geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዛሶ ቢዲ ሄን ኢስታ ኦሊ ጾኒዳ፤ ዳዊቲ፥ «ዲኦ ሃ ሾዲ ኤፊዛ ማላ ጾሲ ታ ሞርኬቲ ታ ኩሼን ሾዴታና ማላ ኦዴስ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆዛ ሱን ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ አሳይ ባአል-ፓራስመ ጌተትያ በሳ ብድ ያን ኤንታ ፆንዶሶና። ዳዊቲ፥ “ሃ ስድ ከየይሳዳ ፆሳይ ታ ሞርከታ ግዶራ ታና ካንስስ” ያግስ። ሄ በሳ ሱንይ ባአል-ፓራስመ ጌተትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya asay Ba7al-Parasime geetetiya bessaa bidi yan enta xoonidosona. Dawiti, “Haathi dhuusidi keyeysada Xoossay ta morketa giddora tana kanthisis” yaagis. He bessaa sunthay Ba7al-Parasime geetetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ በኣልፐራሲም ወጡ፤ በዚያም ድል አደረጋቸው። ዳዊትም፣ “ውሃ ነድሎ እንደሚወጣ ሁሉ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ፤ ከዚህም የተነሣ ያን ቦታ “በኣልፐራሲም” ብለው ሰየሙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ዳዊት ባዓልፈራጺም ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በፍልስጥኤማውያን ላይ አደጋ ጥሎ ድል ካደረጋቸው በኋላ “የጠላትን ሠራዊት እንደ ጐርፍ ጥሼ እንዳልፍ እግዚአብሔር ረዳኝ” አለ፤ ከዚያም በኋላ ያ ስፍራ “ባዓልፈራጺም” ተብሎ ተጠራ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ናብ በዓልፐራሲም ደዪቡ ንፍልስጥኤማውያን ሰዓሮም። “ውሕጅ ጥሒሱ ኸም ዝኸይድ፥ ኣምላኽ ንፀላእተይ ጥሒሰዮም ከም ዝኸይድ ገበረኒ” በለ። ስለዙይ እታ ቦታ በኣልፐራሲም ተብሃለት።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ በዓልጰራጺም ደየቡ፡ ዳዊት ከኣ ኣብኣ ሰዐሮም። ዳዊት ድማ፡ ማይ ከም ዚብተን፡ ኣምላኽ ንጸላእተይ ብኢደይ በተኖም፡ በለ። ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ በዓልጰራጺም ኣውጽኡላ።