1 Chronicles 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መሕወዪ ቂዶን ምስ በጽሑ ድማ፡ ኡዛ ነቲ ታቦት ኪሕዞ ኢዱ ዘርጊሑ። እቶም ብዕራይ ስለ ዝዓንቀፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ አውድማ ዳርም በደረሱ ጊዜ ላሞቹ ሰረገላውን ሲስቡ የእግዚአብሔር ታቦት ዘንበል ብላለችና ታቦቷን ሊይዝ ዖዛ እጁን ዘረጋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ኪዶንም አውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ታቦቱን ሊይዝ ዖዛ እጁን ዘረጋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ኪዶንም አውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ታቦቱን ሊይዝ ዖዛ እጁን ዘረጋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኪዶና ግያ ሳን ደእያ ካ ቡክያ ኡዱማ ጋክያ ዎደ፥ ቦራቱ በትና፥ ኡዝ ታቦታ ኦይቃናዉ ባረ ኩሽያ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Kiidoona giyaa saan de'iyaa katsaa bukkiyaa udduma gakkiyaa wode, booratuu d'ubettina, Uuzi Taabootaa oyk'k'anaw bare kushiyaa yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Kiidoona geetettizason diza kaththa balezakko gakkida wode caanida boorati bargagi dhuphettiin Oozay Taabotaza ashshanaas kushe yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኪዶና ጌቴቲዛሶን ዲዛ ካ ባሌዛኮ ጋኪዳ ዎዴ ጫኒዳ ቦራቲ ባርጋጊ ጴቲን ኦዛይ ታቦታዛ ኣሻናስ ኩሼ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ክዶና ዉዱማ ጋክያ ዎደ ቦራት በትዳ ግሾ ኦዝ ታቦትያ ኦይካናዉ ባ ኩሽያ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Kidoona wudumma gakiya wode boorati dhubetida gisho Oozi Taabotiya oykanaw ba kushiya yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ኪዶን ዐውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ አደናቅፏቸው ስለ ነበር፣ ዖዛ ታቦቱን ለመደገፍ እጁን ዘረጋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ኪዶንም አውድማ በደረሱ ጊዜ ሠረገላውን የሚጐትቱት በሬዎች ሲፋንኑ አደናቀፋቸው፤ ዑዛም እጆቹን ዘርግቶ የቃል ኪዳኑን ታቦት በመደገፍ ያዘ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ዓውዲ ኺዶን ምስ በፅሑ ግና እቶም ኣብዑር ስለ ዝፋነኑ፥ ዖዛ ነቲ ታቦት ክድግፎ ኢሉ ሓዞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዓውዲ ኺዶን ምስ መጹ ግና፡ እቶም ኣብዑር ስለ ዝፋነኑ፡ ዑዛ ነቲ ታቦት ኪሕዞ ኢዱ ዘርግሔ። |