1 Chronicles 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊትን ብዘሎ እስራኤልን ድማ ብዅሉ ሓይሎምን ብዳዊትን ብበገናን ብደፋርን ብጸናጽልን ብመለኸትን ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ይጻወቱ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና እስራኤል ሁሉ ከመዘምራን ጋር በበገና፥ በመሰንቆና በከበሮ፥ በጸናጽልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኀይላቸው ይዘምሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና እስራኤል ሁሉ በቅኔና በበገና በመሰንቆና በከበሮ በጸናጽልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ይጫወቱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትና እስራኤል ሁሉ በዝማሬና በበገና በመሰንቆና በከበሮ በጸናጸልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ያሸበሽቡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዲነ ማስንቁዋ ዲጺደ፥ ካባሩዋ ባቂደ፥ ዳላ ቃደነ ጹሩምባ ፑኒደ፥ ባረንቱ ኩመን ዎልቃን ጾሳ ስንን ናሸቲደ ቦንቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Israa'eeliyaa Asay ubbay diitsaanne maasink'k'uwaa diis's'iidde, kabaruwaa bak'k'iidde, daalaa k'aatsiiddenne s'urumbbaa punniidde, barenttu kumentsaa wolk'k'an S'oossaa sintsan nashettiidde bonchcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne Isra7eele asay ubbay diiththan maasinqon, karaben, daalaninne xurumban bantta kumeththa wolqqan Xoossa sinththan ufayettidi bonchchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዲን ማሲንቆን፥ ካራቤን፥ ዳላኒኔ ጹሩምባን ባንታ ኩሜ ዎልቃን ጾሳ ሲንን ኡፋዬቲዲ ቦንቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ዲነ ማስንቆ ካእሸ፥ ካራቦ ባቅሸ፥ ዳላ ጊርስሸ፥ ዛየ ፑንሸ ባንታ ኩመ ዎልቃን ፆሳ ስንን ኡፋይትድ፥ የፅሸ ፆሳ ቦንችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne Isra7eele asa ubbay diithinne maasinqo kaa7ishe, karaabo baqishe, daala giirsishe, zaye punnishe banta kumetha wolqan Xoossa sinthan ufaytidi, yexishe Xoossaa bonchidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትና እስራኤላውያን ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ሆነው በቅኔና በበገና፣ በመሰንቆና በከበሮ፣ በጸናጽልና በመለከት በሙሉ ኀይላቸው በዓሉን በደስታ ያከብሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትና እስራኤላውያን ሁሉ መሰንቆና በገና እየደረደሩ፥ አታሞ እየመቱ፥ ጸናጽል እያንሿሹና እምቢልታ እየነፉ በመዘመር በሙሉ ኀይላቸው ለእግዚአብሔር ክብር ያሸበሽቡ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን ኵሎም እስራኤልን ከዓ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ብዅሉ ሓይሎም ብመዝሙራትን ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብፀናፅልን ብመለኸታትን ብምሉእ ሓይሎም ይዝምሩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊትን ብዘለው እስራኤልን ከኣ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ብዂሉ ሓይሎም ብመዝሙራትን ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብጸናጽልን ብመለኸታትን ይጻወቱ ነበሩ። |