1 Chronicles 13:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጕዳይ ኣብ ቅድሚ ዅሉ እቲ ህዝቢ ቅኑዕ ስለ ዝነበረ፡ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ከምኡ ኽንገብር ኢና በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገ​ሩም በሕ​ዝቡ ሁሉ ዐይን ዘንድ ቅን ነበ​ረና የእ​ስ​ራ​ኤል ጉባኤ ሁሉ፥ “እን​ዲሁ እና​ደ​ር​ጋ​ለን” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገሩም በሕዝቡ ሁሉ ዓይን ዘንድ ቅን ነበረና ጉባኤው ሁሉ። እንዲሁ እናደርጋለን አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገሩም በሕዝቡ ሁሉ ዐይን ዘንድ ቅን ነበረና ጉባኤው ሁሉ፦ “እንዲሁ እናደርጋለን” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ኦዴዳ የዉ ሱረ ግዴዳ ድራዉ፥ አሳይ ኡባይ ማዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite odeedda yewuu suure gideedda diraw, Asay ubbay mayyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti yootidayssi ammanththizaaz gidida gishshas asay iza qofaa ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ዮቲዳይሲ ኣማንዛዝ ጊዲዳ ጊሻስ ኣሳይ ኢዛ ቆፋ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ ኦዳይ ሎኦ ግድዳ ግሾ አሳ ኡባይ ማእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita oday lo77o gidida gisho asa ubbay ma7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገሩም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ ተቀባይነት ስላገኘ መላው ማኅበር ይህንኑ ለማድረግ ተስማማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡም በሐሳቡ ደስ በመሰኘት ተስማሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ነገር እዙይ ንዅሎም እቶም ህዝቢ ቕኑዕ መሲሉ ስለ ዝተርኣዮም፥ “ሕራይ፥ ከምኡ ንግበር” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ነገር እዚ ኸኣ ንብዘሎ ህዝቢ ቕኑዕ መሲልዎ ነበረ እሞ፡ ብዘሎ እቲ ማሕበር፡ ከምኡ ንግበር፡ በለ።