1 Chronicles 13:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል፡ ኣብ ኣዒንትኹም ጽቡቕ እንተ ዀይኑ፡ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽናውን እንተ ዀይኑ፡ ኣብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ኣብ ዝተረፈ ዅሉ ናብ ኣሕዋትና፡ ምሳታቶምውን ናብ ካህናት ንሰደድ ኣብ ከተማታቶምን መጓሰኦምን ዘለዉ ሌዋውያን ድማ ናባና ምእንቲ ክእክብዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ጉባኤ ሁሉ፥ “መል​ካም መስሎ የታ​ያ​ችሁ እንደ ሆነ፥ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፈቅዶ እንደ ሆነ፥ በእ​ስ​ራ​ኤል ሀገር ሁሉ ለቀ​ሩት ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን በከ​ተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውና በመ​ሰ​ማ​ሪ​ያ​ዎ​ቻ​ቸው ለሚ​ቀ​መጡ ካህ​ና​ትና ሌዋ​ው​ያን ወደ እኛ ይሰ​በ​ሰቡ ዘንድ እን​ላክ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ። መልካም መስሎ የታያችሁ እንደሆነ፥ ከአምላካችን ከእግዚአብሔርም ወጥቶ እንደ ሆነ፥ በእስራኤል አገር ሁሉ ለቀሩት ወንድሞቻችን በከተሞቻቸውና በመሰምሪያዎቻቸውም ለሚቀመጡ ካህናትና ሌዋውያን ወደ እኛ ይሰበሰቡ ዘንድ እንላክ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ እንዲህ አላቸው፦ “መልካም መስሎ ቢታያችሁ፥ የጌታም የአምላካችን ፈቃድ ቢሆን፥ በእስራኤል አገር ሁሉ ለቀሩት ወንድሞቻችን በከተሞቻቸውና በመሰማሪያዎቻቸውም ለተቀመጡት ካህናትና ሌዋውያን ወደ እኛ እንዲሰበሰቡ እንላክባቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳ ኡባ፥ “ህንተንቶ ሎአ ማላትያባ ግዶፐነ፥ መና ጎዳ ኑ ጾሳ ሸነ ግዶፐ፥ እስራኤልያ ቢታ ጋጻን ደእያ ኑ ዳቦቱ፥ ቄሳቱ ነ ባረንቱ ካታማን ደእያ ሌዋቱ ኑናና እትፐ ሺቃናዳን አሳ ኪቶይተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaa ubbaa, «Hinttenttoo lo"a malatiyaabaa giddooppene, Med'inaa Godaa nu S'oossaa shene gidooppe, Israa'eeliyaa biittaa gas'an de'iyaa nu dabbotuu, k'eesatuu nne barenttu kataman de'iyaa Leewatuu nuunanna ittippe shiik'anaadan asaa kiittoytte.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi Isra7eele asaa ubbaas, «Inttes lo7o misatizayssa gidikkonne GODAA nu Xoossaa shene gidikko Isra7eele biittan mataninne haakon diza nu ishati qasseka bantta katamataninne bantta mehe heemmizasohotan diza qeesetinne Leweti nunara issife shiiqana mala ane kiita yeddoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ፥ «ኢንቴስ ሎኦ ሚሳቲዛይሳ ጊዲኮኔ ጎዳ ኑ ጾሳ ሼኔ ጊዲኮ ኢስራኤሌ ቢታን ማታኒኔ ሃኮን ዲዛ ኑ ኢሻቲ ቃሴካ ባንታ ካታማታኒኔ ባንታ ሜሄ ሄሚዛሶሆታን ዲዛ ቄሴቲኔ ሌዌቲ ኑናራ ኢሲፌ ሺቃና ማላ ኣኔ ኪታ ዬዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባ፥ “ህንተዉ ሎኦ ዳንያባ ግድኮነ ጎዳ ኑ ፆሳ ሸነ ግድኮ፥ እስራኤለ ቢታ ጋፃን ደእያ ኑ ዳቦት፥ ሄሳዳካ ባንታ ካታማታንነ ሄን በሳታን ደእያ ካህነትነ ሌወት ኑኮ ሺቃና መላ አሰ ኪቶስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbaa, “Hintew lo77o daaniyaba gidikonne Godaa nu Xoossaa shene gidiko, Isra7eele biitta gaxan de7iya nu dabboti, hessadaka banta katamataninne hentha bessatan de7iya kahinetinne Leeweti nuuko shiiqana mela ase kiittoos.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ለመላው የእስራኤል ማኅበር እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ ነገሩ መልካም መስሎ ከታያችሁና የአምላካችን የእግዚአብሔር ፈቃድ ከሆነ፣ በእስራኤል ግዛት ሁሉ ለሚኖሩ በሩቅም ሆነ በቅርብ ላሉት ለቀሩት ወንድሞቻችን እንዲሁም በየራሳቸው ከተሞችና መሰማሪያዎች የሚኖሩ ካህናትና ሌዋውያን መጥተው ከእኛ ጋር እንዲሰባሰቡ እንላክባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ለመላው የእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ሲል አስታወቀ፥ “እናንተ ከተስማማችሁበትና የአምላካችን የእግዚአብሔር ፈቃድ ከሆነ፥ የቀሩት የአገራችን ሰዎች፥ ካህናትና ሌዋውያን ወደሚኖሩባቸው ታናናሽ ከተማዎች መልእክተኞች ልከን ወደዚህ መጥተው ከእኛ ጋር እንዲሰበሰቡ እንንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል ከዓ ኸምዙይ በሎም፦ “እዙይ ንኣኻትኩም ፅቡቕ መሲሉ እንተ ተርእዩኩም፥ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽናውን ወፂኡ እንተ ኾይኑ፥ ናብቶም ዝተረፉ ኣሕዋትና ናብ ኵለን ሃገራት እስራኤልን፥ ናብተን ካህናትን ሌዋውያንን ዝነብሩለን ከተማታት መምስ ከባቢአንን፥ ልኡኻት ንስደደሎም፤ ንሳቶም ከዓ ናባና ይተኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ንብዘሎ ማሕበር እስራኤል በሎ፡ እዚ ነኣኻትኩም ጽቡቕ መሲሉኩም እንተ ዀይኑ፡ እዚ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽናውን እንተ ዀይኑስ፡ ናብቶም ዝተረፉ ኣሕዋትና ናብ ኲለን ሃገራት እስራኤልን ምስኦም ናብ ዘለው ኻህናትን ሌዋውያንን ከኣ ኣብተን ከተማታቶም መምስ ከባብኤን፡ ንሳቶም ናባና ምእንቲ ኺእከቡ፡ ልኡኻት ንስደደሎም።