1 Chronicles 13:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ዑዛ ሰንጢቑ ስለ ዝገበረ፡ ዳዊት ኣይተሓጐሰ። ስለዚ እታ ስፍራ ክሳዕ ሎሚ ፐረዙዛ ተባሂላ ትጽዋዕ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዖዛን ስለ ሰበ​ረው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚ​ያን ስፍራ ስም “የዖዛ ስብ​ራት” ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ዖዛን ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም የዖዛ-ስብራት ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀንቀቲደ ኡዛ ዎዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ይሎቴዳ። ሀቼ ጋካናዉ፥ ሄ ሳአይ ፔረዝ ኡዛ ጌተቲደ ጼሰቴዳ። ኡዝ ሾጨቶ ሳኣ ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hank'k'ettiide Uuza wod'eedda diraw, Daawite yiloteedda. Hachche gakkanaw, he sa'ay Peerez Uuzaa geetettiide s'eesetteedda. Uuzi Shoc'etto sa'aa geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY hanqettidi Ooza wodhida gishshas Dawiti kayottides; hach gakkanaas he sohoy Ooza meqoso geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሃንቄቲዲ ኦዛ ዎዳ ጊሻስ ዳዊቲ ካዮቲዴስ፤ ሃች ጋካናስ ሄ ሶሆይ ኦዛ ሜቆሶ ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀንቀትድ ኦዛ ዎዳ ግሾ፥ ዳዊቲ ይሎትስ። ሀች ጋካናዉ ሄ በሳይ ኦዝ ከትዳ በሳ ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hanqetidi Ooza wodhida gisho, Dawiti yilotis. Hachi gakanaw he bessay Oozi dhuketida bessaa geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቍጣ ዖዛን በድንገት ስለ ቀሠፈው ዳዊት ዐዘነ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ የዖዛ ስብራት ተብሎ ይጠራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ “ፔሬጽ ዑዛ” ተብሎ ይጠራል፤ እግዚአብሔር ተቈጥቶ ዑዛን ስለ ገደለው ዳዊት እጅግ ተበሳጨ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ፥ እግዚኣብሄር ንዖዛ ስለ ዝቐሰፎ፥ ሐዘነ እሞ፥ ነታ ቦታ እቲኣ፥ ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ መዓልቲ እትፅወዖ ዘላ መቕሰፍቲ ዖዛ ኢሉ ሰመያ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ፡ እግዚኣብሄር ንዑዛ ስለ ዝሰበሮ፡ ብጓሂ ሐረረ እሞ ነቲ ቦታ እቲኣ፡ ከምቲ ኽሳዕ ሎም መዓልቲ ዘሎ፡ ጰሬጽዑዛ ኢሉ ሰመያ።