1 Chronicles 13:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ዑዛ ሰንጢቑ ስለ ዝገበረ፡ ዳዊት ኣይተሓጐሰ። ስለዚ እታ ስፍራ ክሳዕ ሎሚ ፐረዙዛ ተባሂላ ትጽዋዕ ኣላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም “የዖዛ ስብራት” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ዖዛን ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም የዖዛ-ስብራት ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀንቀቲደ ኡዛ ዎዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ይሎቴዳ። ሀቼ ጋካናዉ፥ ሄ ሳአይ ፔረዝ ኡዛ ጌተቲደ ጼሰቴዳ። ኡዝ ሾጨቶ ሳኣ ጌተቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hank'k'ettiide Uuza wod'eedda diraw, Daawite yiloteedda. Hachche gakkanaw, he sa'ay Peerez Uuzaa geetettiide s'eesetteedda. Uuzi Shoc'etto sa'aa geetettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY hanqettidi Ooza wodhida gishshas Dawiti kayottides; hach gakkanaas he sohoy Ooza meqoso geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሃንቄቲዲ ኦዛ ዎዳ ጊሻስ ዳዊቲ ካዮቲዴስ፤ ሃች ጋካናስ ሄ ሶሆይ ኦዛ ሜቆሶ ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀንቀትድ ኦዛ ዎዳ ግሾ፥ ዳዊቲ ይሎትስ። ሀች ጋካናዉ ሄ በሳይ ኦዝ ከትዳ በሳ ጌተቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday hanqetidi Ooza wodhida gisho, Dawiti yilotis. Hachi gakanaw he bessay Oozi dhuketida bessaa geetetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ቍጣ ዖዛን በድንገት ስለ ቀሠፈው ዳዊት ዐዘነ፤ ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ የዖዛ ስብራት ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ “ፔሬጽ ዑዛ” ተብሎ ይጠራል፤ እግዚአብሔር ተቈጥቶ ዑዛን ስለ ገደለው ዳዊት እጅግ ተበሳጨ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ፥ እግዚኣብሄር ንዖዛ ስለ ዝቐሰፎ፥ ሐዘነ እሞ፥ ነታ ቦታ እቲኣ፥ ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ መዓልቲ እትፅወዖ ዘላ መቕሰፍቲ ዖዛ ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ እግዚኣብሄር ንዑዛ ስለ ዝሰበሮ፡ ብጓሂ ሐረረ እሞ ነቲ ቦታ እቲኣ፡ ከምቲ ኽሳዕ ሎም መዓልቲ ዘሎ፡ ጰሬጽዑዛ ኢሉ ሰመያ። |