1 Chronicles 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጋዳውያን ድማ ንዳዊት ኣብቲ ናብ በረኻ ኣኽራን ገይሮም፡ ዋልታን ዋልታን ኪሕዙ ዚኽእሉ፡ ገጾም ከም ገጽ ኣናብስን ከም ካሞይስ ዝቕልጡን ሰብ ጀጋኑን ንውግእ ዚበቕዑን ሰብ መደቦም። ኣብ ኣኽራን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በምድረ በዳ ውስጥ ባለችው በአንባዪቱ ሳለ ከጋድ ወገን የሆኑ እነዚህ ጋሻና ጦር የሚይዙ፥ ጽኑዓን፥ ኀያላን ሰልፈኞች፥ ወደ እርሱ ተጠጉ፤ ፊታቸውም እንደ አንበሳ ፊት ነበረ፤ በተራራም ላይ እንደሚዘልል ሚዳቋ ፈጣኖች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከምድረ በዳ ውስጥ ባለችው በአንባይቱ ሳለ ከጋድ ወገን የሆኑ እነዚህ ጋሻና ጦር የሚይዙ፥ ጽኑዓን ኃያላን፥ ሰልፈኞች፥ ወደ እርሱ ተጠጉ፤ ፊታቸውም እንደ አንበሳ ፊት ነበረ፥ በተራራም ላይ እንደሚዘልል ሚዳቋ ፈጣኖች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም በምድረ በዳ ውስጥ ባለችው በአምባይቱ ሳለ ከጋድ ወገን የሆኑ እነዚህ በጋሻና በጦር ስልታቸው የተካኑ፥ ጽኑዓን ኃያላን፥ ተዋጊዎች፥ ወደ እርሱ መጡ፤ ፊታቸውም እንደ አንበሳ ፊት ነበረ፥ በተራራም ላይ እንደሚዘልል ሚዳቋ ፈጣኖች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ መላ ቢታን ደእያ ባቃት አትያ ሳኣን ኡት ደእሽን፥ ጋደ ዛርያፐ አሳቱ አኮ ዬድኖ። ኡንቱንቱ ምኖ አሳቱዋነ ኦላዉ ጊጌዳዋንታ፤ ቃይ ጎንዳልያነ ቶራ ኦይቃናዉ ዳንዳይያዋንታ። ኡንቱንቱ ሶምእ ጋሙዋ ዴሙዋ ማላቴ፤ ኡንቱንቱ ደረቱዋ ሁጲያን ጉፕያ ገንእያዳን ኤሌሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite mela biittaan de'iyaa bak'ati attiyaa sa'aan utti de'ishshin, Gaade zariyaappe asatuu aakko yeeddino. Unttunttu mino asatuwaanne olaw giigeeddawantta; k'ay gonddalliyaanne tooraa oyk'k'anaw danddayiyaawantta. Unttunttu som"i gaammuwaa deemuwaa malatee; unttunttu deretuwaa huup'iyaan guppiyaa gen"iyaadan elleelliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti bazzon baqati attizason diza wode Gaade zarkketappe olanchchati izakko yida; isttika minonne olas giigettida asata; qasseka gondallenne toora oyth dandayzayta; istta ayfesoy gaammo mala babisees; istti zuma bolla guppiza genessa mala pilateettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ባዞን ባቃቲ ኣቲዛሶን ዲዛ ዎዴ ጋዴ ዛርኬታፔ ኦላንቻቲ ኢዛኮ ዪዳ፤ ኢስቲካ ሚኖኔ ኦላስ ጊጌቲዳ ኣሳታ፤ ቃሴካ ጎንዳሌኔ ቶራ ኦይ ዳንዳይዛይታ፤ ኢስታ ኣይፌሶይ ጋሞ ማላ ባቢሴስ፤ ኢስቲ ዙማ ቦላ ጉፒዛ ጌኔሳ ማላ ፒላቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባዞን ደእያ ሚፃን ደእሽን፥ ጋደ ኮቻፈ ጉ አሳት እያኮ ይዶሶና። ኤንቲ ምኖነ ኦላስ ጊግዳይሳታ፤ ጎንዳለነ ቶራ ኦይካናዉ ዳንዳኤይሳታ። ኤንታ ሶምኦይ ጋሞ ሶምኦ መላ፤ ኤንቲ ደረ ሁጰራ ጉፕያ ገንኤ መላ ኤሶቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti bazzon de7iya miixan de7ishin, Gaade kochaafe guutha asati iyako yidosona. Enti minonne olas giigidaysata; gondallenne toora oykanaw danda7eyisata. Enta som7oy gaammo som7o mela; enti dere huuphera gupiya gen7e mela eesotoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በምድረ በዳ በሚገኘው ምሽጉ ውስጥ ሳለ፣ ከጋድ ነገድ የሆኑ ሰዎች መጥተው የእርሱን ሰራዊት ተቀላቀሉ፤ እነርሱም ለውጊያ የተዘጋጁ ጋሻና ጦር ለመያዝ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ ፊታቸው እንደ አንበሳ ፊት የሚያስፈራና በየተራራውም ላይ እንደሚዘልል ሚዳቋ ፈጣኖች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ወደ እነርሱ ቀርቦ እንዲህ አላቸው፤ “ወደዚህ የመጣችሁት በወዳጅነት ልትረዱኝ ከሆነ መልካም ነው፤ በደስታ እቀበላችኋለሁ፤ ከእኛም ጋር ሁኑ! እኔ ምንም ሳላደርጋችሁ ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ ከሆነ ግን የቀድሞ አባቶቻችን አምላክ ተመልክቶ ይፍረደው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓድሓደ ኻብ ነገድ ጋድ ከዓ ኸዲዖም ናብ ዳዊት ናብቲ እምባ ኣብ በረኻ ዘሎ ምሽግ መፁ፤ ንሳቶም ሓያላት ጀጋኑ፥ ንውግእ ዕሉማት፥ ዋልታን ኲናትን ዝተዓጥቁ ሰባት ነበሩ። ገፆም ድማ ኸም ገፅ ኣናብስ ዘፍርሕ ነበረ፤ ከም ሰስሓውን ኣብ እምባታት ቅልጡፋት ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገለ ኻብ ጋዳውያን ከኣ ዓልዮም ናብ ዳዊት ኣብቲ እምባ ኣብ በረኻ መጹ፡ ሓያላት ጀጋኑ፡ ንውግእ ዕሉማት፡ ብዋልታን ኲናትን እተሰለፉ ሰባት፡ ገጾም ከኣ ንገጽ ኣናብስ ይመስሉ፡ ከም ሶስሓ ድማ ኣብ ኣኽራን ቅልጡፋት ነበሩ፡ |