1 Chronicles 12:40 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ እቶም ኣብ ጥቓኦም ዝነበሩ፡ ክሳዕ ኢሳኮርን ዛብሎንን ንፍታሌምን፡ ኣብ ኣእዱግን ኣብ ኣግማልን ኣብ በቕልን ከብትን ስጋን፡ ሓርጭ፡ ቅጫ በለስን ዕስለ ዘቢብን ወይንን ዘይትን ኣብ ከብትን ጥሪትን እንጌራ የምጽኡ ነበሩ ኣብ እስራኤል ሓጐስ ስለ ዝነበረ፡ ብብዝሒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ ደስታ ሆኖ​አ​ልና እስከ ይሳ​ኮ​ርና እስከ ዛብ​ሎን እስከ ንፍ​ታ​ሌ​ምም ድረስ ለእ​ርሱ አቅ​ራ​ቢያ የነ​በሩ በአ​ህ​ያና በግ​መል በበ​ቅ​ሎና በበሬ ላይ እን​ጀ​ራና ዱቄት የበ​ለስ ጥፍ​ጥ​ፍና የዘ​ቢብ ዘለላ የወ​ይ​ንም ጠጅ፥ ዘይ​ትም በሬ​ዎ​ች​ንና በጎ​ች​ንም፥ ፍየ​ሎ​ች​ንም በብዙ አድ​ር​ገው ያመጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም በእስራኤል ዘንድ ደስታ ሆኖአልና እስከ ይሳኮርና እስከ ዛብሎን እስከ ንፍታሌምም ድረስ ለእርሱ አቅራቢያ የነበሩ በአህያና በግመል በበቅሎና በበሬ ላይ እንጀራና ዱቄት የበለስ ጥፍጥፍና የዘቢበ ዘለላ የወይንም ጠጅ ዘይትም በሬዎችንና በጎችንም በብዙ አድርገው ያመጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም በእስራኤል ዘንድ ደስታ ሆኖአልና ከይሳኮርና ከዛብሎን ከንፍታሌምም ድረስ በእርሱ አቅራቢያ የነበሩ በአህያና በግመል በበቅሎና በበሬ ላይ እንጀራ ዱቄት የበለስ ጥፍጥፍና የዘቢብ ዘለላ የወይንም ጠጅ ዘይትም በሬዎችንና በጎችንም በብዛት ያመጡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳዉ ናሸቻ ግድያ ድራዉ፥ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ይሳኮራፐ፥ ዛብሎናፐነ ንፍታሌማፐ አሳቱ ዳሮ ቁማ አሄድኖ። ልያ፥ ባላስያ ኡክ፥ ዎይንያ ቴራ፥ ዎይንያ ኤሳነ ዛይትያ ሀርያን፥ ባቁሉዋን፥ ጋሉዋንነ ቦራን ጫኒደ አሄድኖ፤ ቃይካ ኡንቱንቱ ሚዛነ ዶርሳ ሹኪደ ማናዉ አኪደ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaw nashechchaa gidiyaa diraw, huup'issa baggana de'iyaa Yisaakoorappe, Zaabiloonappenne Nifttaaleemappe asatuu daro k'umaa aheeddino. D'iiliyaa, balasiyaa ukitsaa, woyniyaa teeraa, woyniyaa eessaanne zayitiyaa hariyaan, bak'uluwaan, gaaluwaaninne booran c'aaniide aheeddino; k'aykka unttunttu miizzaanne dorssaa shukkiide maanaw akkiide yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas gita ufays gidiza gishshas istta shooroppe doommidi haakon diza Yisakooreppe, Zaabilooneppenne Niftaalemeppe asay attontta kath, dhiille, balasenne zabibe kompa, woyne ushshinne wogara zayte haren, baqulon, gaamellaninne booran caanidi ehides; qasseka istti shukki maana mala miizatanne dorsata ekki yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳስ ጊታ ኡፋይስ ጊዲዛ ጊሻስ ኢስታ ሾሮፔ ዶሚዲ ሃኮን ዲዛ ዪሳኮሬፔ፥ ዛቢሎኔፔኔ ኒፍታሌሜፔ ኣሳይ ኣቶንታ ካ፥ ሌ፥ ባላሴኔ ዛቢቤ ኮምፓ፥ ዎይኔ ኡሺኔ ዎጋራ ዛይቴ ሃሬን፥ ባቁሎን፥ ጋሜላኒኔ ቦራን ጫኒዲ ኤሂዴስ፤ ቃሴካ ኢስቲ ሹኪ ማና ማላ ሚዛታኔ ዶርሳታ ኤኪ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ ኡፋይስ ግድያ ግሾ፥ ፑደሀ ባጋን ደእያ ይሳኮራፐ፥ ዛብሎናፐነ ንፍታለመፐ ዳሮ አሳይ ለ፥ ባላሰ ኑካ፥ ዎይነ ቴራ፥ ዎይነ ኡሹነ ዛይተ ሀረን፥ ባቁሎን፥ ግማለንነ ቦራን ጫንድ ኤህዶሶና፤ ቃስ ኤንቲ መሄነ ዶርሰ ሹክድ ማናዉ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas ufaysi gidiya gisho, pudeha baggan de7iya Yisakoorape, Zabloonapenne Niftaalemepe daro asay dhiille, balase nuka, woyne teera, woyne ushshunne zayte haren, baqulon, gimaleninne booran caanidi ehidosona; qassi enti mehenne dorse shukidi maanaw ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ሩቅ ከሆነው ከይሳኮር፣ ከዛብሎንና ከንፍታሌም አገር ሳይቀር ጎረቤቶቻቸው በአህያ፣ በግመል፣ በበቅሎና በበሬ ጭነው ምግብ አመጡላቸው፤ በእስራኤል ታላቅ ደስታ ስለሆነ ዱቄት፣ የበለስና የዘቢብ ጥፍጥፍ፣ የወይን ጠጅ፣ የወይራ ዘይት፣ የቀንድ ከብትና በጎች በገፍ ቀርበው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ እስራኤል ሓጐስ ኮይኑ ነበረ። እቶም ኣብ ቀረባኦም ዝነበሩ ድማ፥ ክሳዕ እቶም ኣብ ምድሪ ይሳኮርን ዛብሎንን ንፍታሌምን ዝነብሩ ዝነበሩ በእዱግን በግማልን በባቕልን በብዑርን ብዙሕ ምግቢ፥ እንጀራ፥ ሕሩጭ፥ ጎጎ በለስ፥ ጎጎ ዘቢብ፥ ወይኒ፥ ዘይቲ፥ ከፍቲ፥ ኣባጊዕን ኣጣልን የምፅኡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ እስራኤል ሓጐስ ኰይኑ ነበረ እሞ፡ እቶም ኣብ ቀረባኦም ዝነበሩ ድማ፡ ክሳዕ ኣብ ይሳኮርን ዛብሎንን ንፍታሌምን፡ በእዱግን በግማልን በባቕልን በብዑርን ብዙሕ ምግቢ፡ እንጌራን ሓርጭን ጐጎ በለስን ጐጎ ዘቢብን ወይንን ዘይትን ሰባሕትን ጤል በጊዕን ኣምጽኡሎም።