1 Chronicles 12:38 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ኵሎም እቶም መስርዕ ኪሕልዉ ዚኽእሉ ተዋጋእቲ፡ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ንጉስ ኪገብርዎ፡ ብፍጹም ልቢ ናብ ኬብሮን መጹ። ዝተረፉ ብዘሎ እስራኤል ድማ ንዳዊት ንጉስ ክገብርዎ ተሰማምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁሉ ዳዊ​ትን በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ላይ ያነ​ግ​ሡት ዘንድ አር​በ​ኞ​ችና ሰል​ፈ​ኞች እየ​ሆኑ በፍ​ጹም ልባ​ቸው ወደ ኬብ​ሮን መጡ፤ ደግ​ሞም ከእ​ስ​ራ​ኤል የቀ​ሩት ሁሉ ዳዊ​ትን ያነ​ግ​ሡት ዘንድ አንድ ልብ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁሉ ዳዊትን በእስራኤል ሁሉ ላይ ያነግሡት ዘንድ አርበኞችና ሰልፈኞች እየሆኑ በፍጹም ልባቸው ወደ ኬብሮን መጡ፤ ደግሞም ከእስራኤል የቀሩት ሁሉ ዳዊትን ያነግሡት ዘንድ አንድ ልብ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁሉ ተዋጊዎች በሰልፍ ዳዊትን በእስራኤል ሁሉ ላይ ለማንገሥ በፍጹም ልባቸው ወደ ኬብሮን መጡ፤ ደግሞም ከእስራኤል የቀሩት ሁሉ ዳዊትን ለማንገሥ በአንድ ልብ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ኦላዉ ጊጌዳ ኦላንቻቱ ኡባይ ዳዊታ እስራኤልያ ቦላ ካተያናዉ ባረንቱ ቆፋ ቃቺደ፥ ከብሮነ ካታማ ዬድኖ። ቃይ እስራኤልያፐ አቴዳዋንቱካ ካተያናዉ ዳዊታ ካተዪደ እት ዎዛና ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha olaw giigeedda olanchchatuu ubbay Daawita Israa'eeliyaa bolla kaateyanaw barenttu k'ofaa k'achchiide, Kebroone katamaa yeeddino. K'ay Israa'eeliyaappe atteedawanttukka Kaateyanaw Daawita kaateyiide itti wozana gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha olas giigida olanchchati ubbay Dawite Isra7eele bolla kawoththanaas bantta qofaa issi bolla qachchidi Kebroone katama yida; qasse hankko attida Isra7eele dere ubbay Dawite kawoththanaas issi wozinan gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኦላስ ጊጊዳ ኦላንቻቲ ኡባይ ዳዊቴ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎናስ ባንታ ቆፋ ኢሲ ቦላ ቃቺዲ ኬብሮኔ ካታማ ዪዳ፤ ቃሴ ሃንኮ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ዴሬ ኡባይ ዳዊቴ ካዎናስ ኢሲ ዎዚናን ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ኡባ ኦላንቾት ዳዊታ እስራኤለ ቦላ ካዎናዉ ባንታ ቆፋ ቃችድ፥ ከብሮና ካታማ ይዶሶና። ቃስ እስራኤለፐ አትዳይሳት ዳዊታ ካዎናዉ እስ ዎዛናን ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha ubba olanchoti Dawita Isra7eele bolla kawothanaw banta qofaa qachidi, Kebroona katamaa yidosona. Qassi Isra7eelepe attidaysati Dawita kawothanaw issi wozanan gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሁሉ በሰራዊቱ ውስጥ ለማገልገል ፈቃደኞች የሆኑ ተዋጊዎች ናቸው። ወደ ኬብሮን የመጡትም ዳዊትን በእስራኤል ሁሉ ላይ ለማንገሥ ወስነው ስለ ነበር ነው። የቀሩትም እስራኤላውያን ሁሉ ዳዊትን ለማንገሥ በአንድ ሐሳብ ጸኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እዚኣቶም ንውግእ ዝተዳለዉ ሰራዊት፥ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ከንግስዎ፥ ብፍፁም ልቢ ናብ ኬብሮን መፁ። እቲ ዝተረፈ ዅሉ ህዝቢ እስራኤል ከዓ ንዳዊት ከንግስ ተሰማሚዑ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኲሎም ንውግእ እተዳለው ተዋጋእቲ፡ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ ዂሉ እስራኤል ኬንግዎ፡ብፍጹም ልቢ ናብ ሔብሮን መጹ። ብዘሎ እቲ ዝተረፈ እስራኤል ከኣ ዳዊት ንምንጋስ ሓደ ልቢ ነበረ።