1 Chronicles 12:34 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ንፍታሌም ድማ ሽሕ ሓለቓ፡ ምስኦም ድማ ሰላሳን ሾብዓተን ሽሕ ምስ ዋልታን ኲናትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም አለ​ቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ጋሻና ጦር የሚ​ይዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የንፍታሌምም አለቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የሚይዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የንፍታሌምም አለቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የታጠቁ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ንፍታሌማ ዛርያፐ እት ሻአ ካፓቱ ደኢኖ፤ ጎንዳልያነ ቶራ ኦይቂያ ሀታማነ ላፑን ሻአ አሳቱ ኡንቱንቱና እትፐ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nifttaaleema zariyaappe itti sha"a kaappatuu de'iino; gonddalliyaanne tooraa oyk'k'iyaa hattamanne laappun sha"a asatuu unttunttunna ittippe de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Niftaaleme zarkketas issi shiya halaqati deettes; gondallenne toora oykkida heedzdzu tammanne laappun shii asati isttara issife deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኒፍታሌሜ ዛርኬታስ ኢሲ ሺያ ሃላቃቲ ዴቴስ፤ ጎንዳሌኔ ቶራ ኦይኪዳ ሄ ታማኔ ላፑን ሺ ኣሳቲ ኢስታራ ኢሲፌ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ንፍታለመ ኮቻፈ 1,000 ሀላቃትነ ጎንዳለነ ቶራ ኦይክያ 37,000 አሳት ኤንታራ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Niftaaleme kochaafe 1,000 halaqatinne gondallenne toora oykiya 37,000 asati entara de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከንፍታሌም ሰዎች አንድ ሺሕ የጦር አለቆች፤ ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የያዙ ሠላሳ ሰባት ሺሕ ሰዎች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ንፍታሌም ከዓ ሽሕ ኣሕሉቕ፥ ምስኣቶም ድማ ብዋልታን ኲናትን ዝተሰለፉ ሰላሳን ሸውዓተን ሽሕ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ንፍታሌም ከኣ ሽሕ ሓላቑ፡ ምሳታቶም ድማ ብዋልታን ኲናትን እተሰለፉ ሰላሳን ሾብዓተን ሽሕ።