1 Chronicles 12:33 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ዛብሎን ንውግእ ንፉዓት፡ ምስ ኵሉ ናውቲ ውግእ፡ ሓምሳ ሽሕ፡ ኣብ መስርዕ ደው ክብሉ ዚኽእሉ። ድርብነት ዝነበሮም ኣይነበሩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጭፍራውም ውስጥ ዳዊትን ለመርዳት የወጡ የተዘጋጁ፥ መሣሪያም ሁሉ የያዙ የዛብሎን ሰዎች አምሳ ሺህ ነበሩ፤ ከእነርሱ አንድስ እንኳ ደካማ አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጭፍራውም ውስጥ የወጡ ለሰልፍም የተዘጋጁ፥ የማያመነቱ፥ መሣሪያም ሁሉ የያዙ የዛብሎን ሰዎች አምሳ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጽኑ የሠለጠኑ ተዋጊዎች ለውግያም የተዘጋጁ፥ የማያመነቱ፥ ሁሉንም ዓይነት የጦር መሣሪያ የታጠቁ የዛብሎን ሰዎች ኀምሳ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦላ ሻሉዋ ኡባ ኦይቂደ፥ ባረንቱ ኩመን ዎዛናን ዳዊታ ማዳናዉ ጊጌዳ ኦላንቻቱዋን ዛብሎና ዛርያ አሳቱ እሻታሙ ሻአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ola shaluwaa ubbaa oyk'k'iide, barenttu kumentsaa wozanaan Daawita maaddanaw giigeedda olanchchatuwaan Zaabiloona zariyaa asatuu ishatamu sha"a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ola meezetidayti, ola massara ubbaan olettanaas dandayzaytinne wozinay ballatontta Dawite maaddanaas yida Zaabiloone baggati ichchash tammu shiya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላ ሜዜቲዳይቲ፥ ኦላ ማሳራ ኡባን ኦሌታናስ ዳንዳይዛይቲኔ ዎዚናይ ባላቶንታ ዳዊቴ ማዳናስ ዪዳ ዛቢሎኔ ባጋቲ ኢቻሽ ታሙ ሺያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላ ሚሸ ኡባ ኦይክድ ባንታ ኩመ ዎዛናን ዳዊታ ማዳናዉ ጊግዳ ኦላንቾታን ዛብሎና ኮቻይ 50,000. |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ola miishe ubbaa oykidi banta kumetha wozanan Dawita maaddanaw giigida olanchotan Zabloona kochay 50,000. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልምድ ያላቸው፣ በሁሉም ዐይነት መሣሪያ ለመዋጋት የተዘጋጁና ዳዊትን ለመርዳት የመጡት መንታ ልብ የሌላቸው የዛብሎን ሰዎች ሃምሳ ሺሕ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዛብሎን ብዅሉ ዓይነት ኣፅዋር ውግእ ዝተዓለሙ፥ ፈላጣት ስርዓት ውግእ ንዳዊት ከዓ ብዘይምውልዋል ብልቢ ዘገልግልዎ ሓምሳ ሽሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዛብሎን ብዂሉ ዓይነት ኣጽዋር ውግእ እተሰለፈ፡ ናብ ሰራዊት ዚወጹ፡ ፈለጥቲ ስርዓት ውግእ፡ ልቦም ዘይብቑል፡ ሰብ ስርዓት፡ ሓምሳ ሽሕ። |