1 Chronicles 12:32 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቂ ኢሳኮር ከኣ፡ እስራኤል እንታይ ኪገብር ከም ዘለዎ ኺፈልጡ፡ ብዛዕባ እቲ ዘመን ምስትውዓል ዝነበሮም ሰባት። ርእሶም ክልተ ሚእቲ ነበረ፤ ኵሎም ኣሕዋቶም ድማ ኣብ ትእዛዞም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም የሚገባውን ያደርግ ዘንድ ዘመኑን የሚያውቁ ጥበበኞች ሰዎች የይሳኮር ልጆች አለቆች ሁለት መቶ ነበሩ፤ ወንድሞቻቸውም ሁሉ ከእነርሱ ጋር ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም የሚገባውን ያደርግ ዘንድ ዘመኑን የሚያውቁ ጥበበኞች ሰዎች የይሳኮር ልጆች አለቆች ሁለት መቶ ነበሩ፤ ወንድሞቻቸውም ሁሉ ይታዘዙአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም የሚገባውን እንዲፈጽም የዘመኑን ሁኔታ የሚያውቁ ጥበበኞች ሰዎች የይሳኮር ልጆች አለቆች ሁለት መቶ ነበሩ፤ ወንድሞቻቸውም ሁሉ ይታዘዙአቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እስራኤልያ አሳይ አያ ኦናዉ በስንቶ፥ ዎድያባ ሻክ ኤርያ አኬካንቻ አሳቱ፥ ይሳኮራ ዛርያዉ ካፓቱ ላኡ ጼታ፤ ኡንቱንቱ ዳቦቱ ኡባይ ኡንቱንቶ አዛዘቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Israa'eeliyaa Asay ayaa ootsanaw bessintto, wodiyaabaa shaakki eriyaa akeekanchcha asatuu, Yisaakoora zariyaw kaappatuu laa"u s'eeta; unttunttu dabbotuu ubbay unttunttoo azazettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ay ooththanaas bessizaakko wodeza shaakki eriza aadho eranchchatinne Yisakoore zarkke halaqati nam7u xeet; isttara yida istta dabboti ubbay isttas azazetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣይ ኦናስ ቤሲዛኮ ዎዴዛ ሻኪ ኤሪዛ ኣ ኤራንቻቲኔ ዪሳኮሬ ዛርኬ ሃላቃቲ ናምኡ ጼት፤ ኢስታራ ዪዳ ኢስታ ዳቦቲ ኡባይ ኢስታስ ኣዛዜቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ አይ ኦናዉ በሲያኮ ዎድያባ ሻክድ ኤርያ አኬካንቾ አሳት፥ ይሳኮራ ኮቻ ሀላቃት፥ ናምኡ ፄታ፤ ኤንታ ዳቦት ኡባይ ኤንታዉ ኪተቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ay oothanaw bessiyako wodiyaba shaakidi eriya akeekancho asati, Yisakoora kochaa halaqati, nam7u xeeta; enta dabboti ubbay entaw kiitetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘመኑን የተረዱና እስራኤላውያንም ምን ማድረግ እንደሚገባቸው የተገነዘቡ የይሳኮር ሰዎች ሁለት መቶ አለቆች፤ በእነርሱም ሥር ሆነው የሚታዘዙ ዘመዶቻቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደቂ ይሳኮር ከዓ፥ እስራኤል እንታይ ክገብር ከም ዝግብኦ ዝፈልጡ፥ ምስትውዓል ዘመናት ዘለዎም፥ ክልተ ሚእቲ ዋናታት፥ ምስቶም ኣብ ትሕቲ ትእዛዞም ዝኾኑ ዅሎም ኣሕዋቶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ ይሳኮር ከኣ፡ እስራኤል እንታይ ኪገብር ከም ዚግብኦ ኺፈልጡ፡ ምስትውዓል ዘመናት ዘለዎም፡ ክልተ ሚእቲ ዋናታቶም፡ ኣብ ትሕቲ ትእዛዞም ድማ ኲሎም ኣሕዋቶም ምሳታቶም። |