1 Chronicles 12:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቂ ብንያም ድማ ካብ ዓሌት ሳኦል ሰለስተ ሽሕ። ክሳዕ ሕጂ ዝበዝሑ ክፋላቶም ንሓላዊ ቤት ሳኦል ይሕልዉ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳኦልም ወንድሞች ከሆኑ ከብንያም ልጆች ሦስት ሺህ ነበሩ። የሚበልጠው ክፍል የሳኦልን ቤት ይጠብቁ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳኦልም ወንድሞች ከሆኑ ከብንያም ወንድሞች የሚበልጠው ክፍል እስከዚያ ዘመን ድረስ የሳኦልን ቤት ይከተል ነበርና ከእነርሱ ዘንድ የመጡ ሦስት ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳኦልም ወንድሞች ከሆኑ ከብንያም ልጆች የሚበልጠው ክፍል እስከዚያ ዘመን ድረስ የሳኦልን ቤት ይከተል ነበርና ከእነርሱ ዘንድ የመጡ ሦስት ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ ዛርያ ግዴዳ ሳኦላ ዳቦቱ ሄዙ ሻአ አሳ። ሽን ቢንያማ ዛርያፐ ዳርያ ባጋ አሳይ ሳኦላ ጎልያ አሳዉ ሄ ዎዲ ጋካናዉ አማነትያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama zariyaa gideedda Saa'oola dabbotuu heezzu sha"a asaa. Shin Biiniyaama zariyaappe dariyaa bagga Asay Saa'oola golliyaa asaw he wodii gakkanaw ammanettiyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame zarkkefe Sa7oole dabboti heedzdzu shiya. Gido attiin Biniyaame zarkkefe dariza baggati Sa7oole keeththa asaas he wodey gakkanaas ammanettizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ዛርኬፌ ሳኦሌ ዳቦቲ ሄ ሺያ። ጊዶ ኣቲን ቢኒያሜ ዛርኬፌ ዳሪዛ ባጋቲ ሳኦሌ ኬ ኣሳስ ሄ ዎዴይ ጋካናስ ኣማኔቲዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ ኮቸ ግድዳ ሳኦላ ዳቦት 3,000. ሽን ብንያመ ኮቻፈ ዳርያ ባጋይ ሳኦላ ሶ አሳስ ሄ ዎደ ጋካናዉ አማነትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame koche gidida Saa7ola dabboti 3,000. Shin Biniyaame kochaafe dariya baggay Saa7ola soo asaas he wode gakanaw ammanetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሳኦል ሥጋ ዘመድ የሆኑ የብንያም ሰዎች ሦስት ሺሕ፤ ከእነዚህም አብዛኞቹ እስከዚያች ጊዜ ድረስ ለሳኦል ቤት ታማኝ ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደቂ ብንያም ኣሕዋት ሳኦል ድማ ሰለስተ ሽሕ። ክሳዕ እዝ እዋን እዙይ ዝበዝሑ ኻብኣቶም ገና ምስ ቤት ሳኦል ፀኒዖም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ ቢንያም ኣሕዋት ሳኦል ድማ ሰለስተ ሽሕ፡ ክሳዕ እዚ ዘመን እዝስ ዚበዝሑ ኻባታቶም ገና ምስ ቤት ሳኦል ጸኒዖም ነበሩ። |