1 Chronicles 12:23 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጽሪ እቶም ንውግእ እተዳለዉን ንግስነት ሳኦል ከም ቃል እግዚኣብሄር ኪመልስዎ ናብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ዝመጹን ጭፍራ እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ እግዚአብሔርም ቃል የሳኦልን መንግሥት ወደ እርሱ ይመልሱ ዘንድ በኬብሮን ሳለ ወደ ዳዊት የመጡት የሠራዊቱ አለቆች ቍጥር ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ እግዚአብሔርም ቃል የሳኦልን መንግሥት ወደ እርሱ ይመልሱ ዘንድ በኬብሮን ሳለ ወደ ዳዊት የመጡት የሠራዊቱ አለቆች ቍጥር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ጌታም ቃል የሳኦልን መንግሥት ወደ እርሱ ለመመለስ በኬብሮን ሳለ ወደ ዳዊት የመጡት የሠራዊቱ አለቆች ቍጥር ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሃሳዬዳዋዳን ሳኦላ ካዉተ ዳዊታዉ ዛራናዉ ኦላዉ ዳንጭ ጊጊደ፥ ከብሮናን ደእያ ዳዊታኮ ዬዳ ኦላንቻቱ ፓይዱ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday haasayeeddawaadan Saa'oola kawutetsaa Daawitaw zaaranaw olaw danc'c'i giigiide, Kebroonan de'iyaa Daawitakko yeedda olanchchatuu paydu hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY immida hidota qaalaa mala Sa7oole kawoteththaa Dawites zaaranaas Dawitekko Kebroone yida ola tamaarda wottadarata qooday hayssafe kaallizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ሳኦሌ ካዎቴ ዳዊቴስ ዛራናስ ዳዊቴኮ ኬብሮኔ ዪዳ ኦላ ታማርዳ ዎታዳራታ ቆዳይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያዉ ግዳይሳዳ ሳኦላ ካዎተ ዳዊታኮ ዛራናዉ ዳንጨትድ ዳዊታኮ ከብሮና ብዳ ኦላንቾታ ታይቦይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyaw gidaysada Saa7ola kawotethaa Dawitako zaaranaw dancetidi Dawitako Kebroona bida olanchota tayboy haysafe kaallidi xaafetidaysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለዳዊት በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፣ የሳኦልን መንግሥት አንሥተው ለእርሱ ለመስጠት ዳዊት ወደሚገኝበት ወደ ኬብሮን የመጡት ሰዎች ቍጥር ይህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ነታ መንግስቲ ሳኦል ናብ ዳዊት ምእንቲ ኸሳግርዋ ናብኡ ናብ ኬብሮን ዝመፁ ተዋጋእቲ ቝፅሮም እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ነታ መንግስቲ ሳኦል ናብኡ ምእንቲ ኼምልስዋ፡ ናብ ዳዊት ናብ ሔብሮን ዝመጹ፡ ንውግእ እተሰለፉ ተዋጋእቲ፡ ቊጽሮም እዚ እዩ፡ |