1 Chronicles 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀስቲ ተዓጢቖም ብየማናይን ጸጋማይን ኢዶም ተጠቒሞም ካብ ቀስቲ ኣእማን ክድርብዩን ፍላጻታት ክወድቁን ይኽእሉ ነበሩ፣ ካብ ኣሕዋት ሳኦል ካብ ብንያም እውን ከይተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀስተኞችም ነበሩ፤ በቀኝና በግራም እጃቸው ድንጋይ ሊወነጭፉ፥ ፍላጻም ሊወረውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብንያም ወገን የሳኦል ወንድሞች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀስተኞችም ነበሩ፥ በቀኝና በግራም እጃቸው ድንጋይ ሊወነጭፉ ፍላጻም ሊወረውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብንያም ወገን የሳኦል ወንድሞች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀስተኞችም ነበሩ፥ በቀኝና በግራም እጃቸው ድንጋይ ሊወነጭፉ ፍላጻም ሊወረውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብንያም ወገን የሳኦል ወንድሞች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዎንዳፍያ አሳቱዋ፤ ቃይ ባረንቱ ኡሸቻ ኩሽያንነ ሀድርሳ ኩሽያን ሹቻ ያምባርሻን ኦላናዉ ዳንዳዪኖ። ኡንቱንቱ ቢንያማ ዛርያ ግድያ ሳኦላ ዳቦቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu wonddaafiyaa asatuwaa; K'ay barenttu ushechcha kushiyaaninne haddirssa kushiyan shuchchaa yambbarshshan olanaw danddayiino. Unttunttu Biiniyaama zariyaa gidiyaa Saa'oola dabbotuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ushachcha kusheninne hadirsa kushen wondafe dukkanaassinne yanbarshe dhayqanaas dandayza olanchchata; isttika Biniyaame zare gidida Sa7ooles asho dabbota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኡሻቻ ኩሼኒኔ ሃዲርሳ ኩሼን ዎንዳፌ ዱካናሲኔ ያንባርሼ ይቃናስ ዳንዳይዛ ኦላንቻታ፤ ኢስቲካ ቢኒያሜ ዛሬ ጊዲዳ ሳኦሌስ ኣሾ ዳቦታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዶንገን ዱከይሳታ፤ ቃስ ኡሻቻ ኩሸንነ ሀድርሳ ኩሸን ያምባራናዉነ ዶንገ ዱካናዉ ዳንዳኦሶና። ኤንቲ ብንያመ ኮቸ ግድዳ ሳኦላ ኮቻታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti dongen dukeyisata; qassi ushacha kusheninne haddirsa kushen yambaranawnne donge dukanaw danda7oosona. Enti Biniyaame koche gidida Saa7ola kochata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ ቀስተኞች ሲሆኑ፣ በቀኝም ሆነ በግራ እጃቸው ፍላጻ መወርወርና ድንጋይ መወንጨፍ የሚችሉ ነበሩ፤ እነርሱም ከብንያም ነገድ የሆነው የሳኦል ሥጋ ዘመዶች ነበሩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከብንያም ነገድ ስለ ነበሩ የሳኦል ዘመዶች ነበሩ፤ እነርሱ በቀኝና በግራ እጃቸው ፍላጻ የመወርወርና ድንጋይ የመወንጨፍ ችሎታ ያላቸው ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ብየማኖም ኮነ ብፀጋሞም ምውንጫፍ ኣእማን ዝኽእሉ ብቐስቲውን ፍላፃ ዝውርውሩ ተዋጋእቲ ነበሩ። ንሳቶም ኣዝማድ ሳኦል ካብ ነገድ ብንያም ነበሩ። ስሞም ከዓ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ብየማነ ጸጋሞም ምውንጫፍ ኣእማን ዚኽእሉ፡ ብቐስቲውን ፍላጻ ዚውርውሩ ቐስተኛታት ነበሩ። ካብ ኣሕዋት ሳኦል፡ ካብ ብንያማውያን እዮም ዝነበሩ። |