1 Chronicles 12:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀስቲ ተዓጢቖም ብየማናይን ጸጋማይን ኢዶም ተጠቒሞም ካብ ቀስቲ ኣእማን ክድርብዩን ፍላጻታት ክወድቁን ይኽእሉ ነበሩ፣ ካብ ኣሕዋት ሳኦል ካብ ብንያም እውን ከይተረፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀስ​ተ​ኞ​ችም ነበሩ፤ በቀ​ኝና በግ​ራም እጃ​ቸው ድን​ጋይ ሊወ​ነ​ጭፉ፥ ፍላ​ጻም ሊወ​ረ​ውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብ​ን​ያም ወገን የሳ​ኦል ወን​ድ​ሞች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀስተኞችም ነበሩ፥ በቀኝና በግራም እጃቸው ድንጋይ ሊወነጭፉ ፍላጻም ሊወረውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብንያም ወገን የሳኦል ወንድሞች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀስተኞችም ነበሩ፥ በቀኝና በግራም እጃቸው ድንጋይ ሊወነጭፉ ፍላጻም ሊወረውሩ ይችሉ ነበር፤ ከብንያም ወገን የሳኦል ወንድሞች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዎንዳፍያ አሳቱዋ፤ ቃይ ባረንቱ ኡሸቻ ኩሽያንነ ሀድርሳ ኩሽያን ሹቻ ያምባርሻን ኦላናዉ ዳንዳዪኖ። ኡንቱንቱ ቢንያማ ዛርያ ግድያ ሳኦላ ዳቦቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu wonddaafiyaa asatuwaa; K'ay barenttu ushechcha kushiyaaninne haddirssa kushiyan shuchchaa yambbarshshan olanaw danddayiino. Unttunttu Biiniyaama zariyaa gidiyaa Saa'oola dabbotuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ushachcha kusheninne hadirsa kushen wondafe dukkanaassinne yanbarshe dhayqanaas dandayza olanchchata; isttika Biniyaame zare gidida Sa7ooles asho dabbota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡሻቻ ኩሼኒኔ ሃዲርሳ ኩሼን ዎንዳፌ ዱካናሲኔ ያንባርሼ ይቃናስ ዳንዳይዛ ኦላንቻታ፤ ኢስቲካ ቢኒያሜ ዛሬ ጊዲዳ ሳኦሌስ ኣሾ ዳቦታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዶንገን ዱከይሳታ፤ ቃስ ኡሻቻ ኩሸንነ ሀድርሳ ኩሸን ያምባራናዉነ ዶንገ ዱካናዉ ዳንዳኦሶና። ኤንቲ ብንያመ ኮቸ ግድዳ ሳኦላ ኮቻታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti dongen dukeyisata; qassi ushacha kusheninne haddirsa kushen yambaranawnne donge dukanaw danda7oosona. Enti Biniyaame koche gidida Saa7ola kochata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹ ቀስተኞች ሲሆኑ፣ በቀኝም ሆነ በግራ እጃቸው ፍላጻ መወርወርና ድንጋይ መወንጨፍ የሚችሉ ነበሩ፤ እነርሱም ከብንያም ነገድ የሆነው የሳኦል ሥጋ ዘመዶች ነበሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ከብንያም ነገድ ስለ ነበሩ የሳኦል ዘመዶች ነበሩ፤ እነርሱ በቀኝና በግራ እጃቸው ፍላጻ የመወርወርና ድንጋይ የመወንጨፍ ችሎታ ያላቸው ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ብየማኖም ኮነ ብፀጋሞም ምውንጫፍ ኣእማን ዝኽእሉ ብቐስቲውን ፍላፃ ዝውርውሩ ተዋጋእቲ ነበሩ። ንሳቶም ኣዝማድ ሳኦል ካብ ነገድ ብንያም ነበሩ። ስሞም ከዓ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ብየማነ ጸጋሞም ምውንጫፍ ኣእማን ዚኽእሉ፡ ብቐስቲውን ፍላጻ ዚውርውሩ ቐስተኛታት ነበሩ። ካብ ኣሕዋት ሳኦል፡ ካብ ብንያማውያን እዮም ዝነበሩ።