1 Chronicles 12:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ኪቕበሎም ወጺኡ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፦ “ክትረድኡኒ ብሰላም ናባይ እንተ መጺእኩም፡ ልበይ ምሳኻትኩም ኪጽንበር እዩ። ኣብ ኢደይ በደል ስለ ዘየለ፡ ንጸላእተይ ክትጠልሙኒ እንተ መጺእኩም ግና፡ ኣምላኽ ኣቦታትና ይጥምታ እሞ ይገንሓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሊገ​ና​ኛ​ቸው ወጥቶ፥ “በሰ​ላም ወደ እኔ መጥ​ታ​ችሁ እንደ ሆነ ልቤ ከእ​ና​ንተ ጋር አንድ ይሆ​ናል፤ ለጠ​ላ​ቶቼ አሳ​ል​ፋ​ችሁ ልት​ሰ​ጡኝ መጥ​ታ​ችሁ እንደ ሆነ ግን፥ በእጄ ዓመፅ የለ​ብ​ኝ​ምና የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ ይመ​ል​ከ​ተው፥ ይፍ​ረ​ደ​ውም፤” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሊገናኛቸው ወጥቶ። ትረዱኝ ዘንድ በሠላም ወደ እኔ መጥታችሁ እንደ ሆነ ልቤ ከእናንተ ጋር አንድ ይሆናል፤ ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ መጥታችሁ እንደሆነ ግን፥ በእጄ ዓመፅ የለብኝምና የአባቶቻችን አምላክ ይመልከተው፥ ይፍረደውም አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ሊገናኛቸው ወጣ እነርሱንም እንዲህ አላቸው፦ “እኔን ለመርዳት በሰላም ወደ እኔ መጥታችሁ እንደሆነ ልቤ ከእንናተ ጋር አንድ ይሆናል፤ ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ መጥታችሁ እንደሆነ ግን፥ በእጄ ዓመጽ የለብኝምና የአባቶቻችን አምላክ ይመልከት፤ ፍርድም ይስጥ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ከሲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ታና ማዳናዉ ሳሩዋን ታኮ ዬዳዋ ግዶፐ፥ ታ ዎዛናይ ህንተናና እትፐ ግዳናዋ። ሽን ህንተንቱ ታና ታ ሞርከቶ አ እማናዉ ዬዳዋ ግዶፐ፥ ህንተንታ ኤርተ! ታን ኦዳ ኢታባይ ባይና ድራዉ፥ ኑ አዎቱዋ ጾሳይ ሄዋ በኦ፤ እ ህንተንታ ፕርዶ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite unttunttunna gaketanaw kesiide, hawaadan yaageedda; «Hinttenttu taana maaddanaw saruwaan taakko yeeddawaa gidooppe, ta wozanay hinttenana ittippe gidanawaa. Shin hinttenttu taana ta morkketoo aatsi immanaw yeeddawaa gidooppe, hinttentta erite! Taani ootseedda iitabay baynna diraw, nu aawotuwaa S'oossay hewaa be'o; I hinttentta pirddo!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Dawiti isttara gayttana ke7idi, «Intte tana maaddanaas saron taakko yidaa gidikko ta inttena ufayssan mokka ekkana; gido attiin intte tana ta morkketas aaththi immanaas yidaa gidikko nu aawata Xoossay hayssa be7idi pirdo!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ዳዊቲ ኢስታራ ጋይታና ኬኢዲ፥ «ኢንቴ ታና ማዳናስ ሳሮን ታኮ ዪዳ ጊዲኮ ታ ኢንቴና ኡፋይሳን ሞካ ኤካና፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታና ታ ሞርኬታስ ኣ ኢማናስ ዪዳ ጊዲኮ ኑ ኣዋታ ጾሳይ ሃይሳ ቤኢዲ ፒርዶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ኤንታራ ጋሄታናዉ ከይድ፥ “ህንተ ታና ማዳናዉ ሳሮ ታኮ ይዳባ ግድኮ ታ ዎዛናይ ህንተራ ግዳና። ሽን ህንተ ታና ታ ሞርከታስ አድ እማናዉ ይዳባ ግድኮ፥ ህንተና ኤርተ! ታኒ ኦዳ ኢታባይ ባይና ግሾ ኑ አዋታ ፆሳይ ሄሳ በኦ፤ እ ህንተና ፕርዶ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti entara gahetanaw keyidi, “Hinte tana maaddanaw saro taako yidaba gidiko ta wozanay hintera gidana. Shin hinte tana ta morketas aathidi immanaw yidaba gidiko, hintena erite! Taani oothida iitabay bayna gisho nu aawata Xoossay hessa be7o; I hintena pirdo!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም እነዚህን ሰዎች ሊቀበል ወጥቶ እንዲህ አላቸው፤ “የመጣችሁት ልትረዱኝና በሰላም ከሆነ፣ ከእኔ ጋር እንድትሰለፉ ልቀበላችሁ ዝግጁ ነኝ፤ ነገር ግን እጄ ከበደል ንጹሕ ሆኖ ሳለ፣ ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ ከሆነ፣ የአባቶቻችን አምላክ ይመልከተው፤ ይፍረደውም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በስተ ሰሜን በኩል ካሉት ከይሳኮር፥ ከዛብሎንና ከንፍታሌም ነገዶች ሳይቀር ብዙ ሰዎች በአህያ፥ በግመል፥ በበቅሎና በበሬ ብዙ ምግብ፥ ዱቄት፥ በለስ፥ ዘቢብ፥ የወይን ጠጅና የወይራ ዘይት በመጫን ይዘው መጥተው ነበር፤ እንዲሁም ዐርደው የሚበሉአቸውን ብዙ የቀንድ ከብቶችና በጎችን ይዘው መጥተዋል፤ ይህም ሁሉ በመላው አገሪቱ ላይ የሚገኘው ሕዝብ የተሰማውን ደስታ የሚገልጥ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ክራኸቦም ወፀ፤ ንሱ ኸዓ፦ “ክትሕግዙኒ ኢልኩም ብሰላም ናባይ እንተ ደኣ መፂእኹም ኴንኩም፥ ልበይ ምሳኻትኩም ክሰማማዕ ድልዊ እዩ። ኣነ ኣብ ኢደይ ዝኾነ ዓመፅ ዘይብለይ እንትኸውን ኣብ ኢድ ፀላእተይ ኣሕሊፍኩም ክትህቡኒ እንተ መፂእኹም ግና፥ እቲ ኣምላኽ ኣቦታትና ይርኣዮ እሞ ይፍረድ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ኪቕበሎም ወጸ፡ ከምዚ ተዛሪቡ ኸኣ መለሰሎም፡ ክትሕግዙኒ ኢልኩም ብሰላም እንተ ዄንኩም ዝመጻእኩምኒ፡ ልበይ ምሳኻትኩም ሓደ ኪኸውን እዩ። ኣብ ኢደይ ገለ እኳ ዓመጽ ዜልቦ ኽነሱስ፡ ኣብ ጸላእተይ ከተትሕዙኒ እንተ ዄንኩም ግና፡ እቲ ኣምላኽ ኣቦታትና ይርኣዮ እሞ ይቕጽዓዮ።