1 Chronicles 12:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ ዮርዳኖስ ንዅሉ ገምገምታቱ ምስ ኣዕለቕለቐ፡ እዚኣቶም እዮም። ናብ ኵሉ ጐላጕል፡ ብምብራቕን ንምዕራብን ከኣ ሃደሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር ዮር​ዳ​ኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነ​በረ ጊዜ የተ​ሻ​ገ​ሩት እነ​ዚህ ናቸው፤ በሸ​ለ​ቆ​ውም ውስጥ በም​ሥ​ራ​ቅና በም​ዕ​ራብ በኩል የተ​ቀ​መ​ጡ​ትን ሁሉ አባ​ረሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጀመሪያው ወር ዮርዳኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነበረ ጊዜ የተሻገሩት እነዚህ ናቸው፤ በሸለቆውም ውስጥ በምሥራቅና በምዕራብ በኩል የተቀመጡትን ሁሉ አባረሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመጀመሪያው ወር ዮርዳኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነበረ ጊዜ የተሻገሩት እነዚህ ናቸው፤ በሸለቆውም ውስጥ በምሥራቅና በምዕራብ በኩል የተቀመጡትን ሁሉ አባረሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮርዳኖሳ ሻፋይ፥ ጋጻፐ ጋጻ ጋካናዉ ኩም ክጼዳ ኮይሮ አግናን ፕኔዳዋንቱ ሀዋንታ። ኡንቱንቱ ዎምባን አዋይ ዶልያ ባጋናነ አዋይ ዉልያ ባጋናነ ኡቴዳ አሳ ኡባ የደርሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yorddaanoosa Shaafay, gas'aappe gas'aa gakkanaw kumi kis's'eedda koyro aginaan pinneeddawanttu hawantta. Unttunttu wombban away doliyaa baggananne away wulliyaa baggananne utteedda asaa ubbaa yedersseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yordaanoose shaafay kixa salo shempida koyro aginan pinnidi zullaafe arshey mokkiza baggaranne arshey wulliza baggara dunkaani uttida asaa ubbaa yedeththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮርዳኖሴ ሻፋይ ኪጻ ሳሎ ሼምፒዳ ኮይሮ ኣጊናን ፒኒዲ ዙላፌ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራኔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዱንካኒ ኡቲዳ ኣሳ ኡባ ዬዴዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮርዳኖሰ ሻፋይ፥ ጋፃፐ ጋፃ ጋክድ ክፅዳ ኮይሮ አጌናን ፕንዳይሳት ሀይሳታ። ኤንቲ ዛንጋራን ዶሎሀነ ዉሎሀ ባጋን ደእያ አሳ ኡባ የደዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yordaanose shaafay, gaxape gaxa gakidi kixida koyro ageenan pinnidaysati haysata. Enti zangaaran dolohanne wuloha baggan de7iya asaa ubbaa yedethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጀመሪያው ወር የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ገደፍ ሞልቶ ሳለ፣ ወንዙን ተሻግረው በስተ ምሥራቅና በስተ ምዕራብ ሸለቆዎች ይኖሩ የነበሩትን ሁሉ ከዚያ ያባረሩት እነዚህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ሁሉ ለጦርነት ዝግጁ የሆኑ ወታደሮች ዳዊትን በመላው እስራኤል ላይ ለማንገሥ ቊርጥ ውሳኔ አድርገው ወደ ኬብሮን ሄዱ፤ የቀሩትም እስራኤላውያን በዚሁ ዓላማ በአንድነት ተስማምተው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም በታ መጀመርታ ወርሒ ንዮርዳኖስ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ወሰና ኽሳዕ እተፍስስ ኣፍ ንኣፍ መሊኣ እንተላ ዝተሳገሩ፥ ነቶም ኣብ ለሰታት ዝነብሩ ዅሎም ንምብራቕን ንምዕራብን ኣቢሎም ዝሰጐጕዎም ድማ እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም በታ መጀመርያ ወርሒ ንዮርዳኖስ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ገምገም ኽሳዕ እተፍስስ ኣፍ ንኣፍ መሊኣ ኸላ እተሳገሩ፡ ነቶም ኣብ ለሴታት ዚነብሩ ዂሎም ንምብራቕን ንምዕራብን ኣቢሎም ዝሰጐጒዎም ድማ እዚኣቶም እዮም።