1 Chronicles 12:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ ዮርዳኖስ ንዅሉ ገምገምታቱ ምስ ኣዕለቕለቐ፡ እዚኣቶም እዮም። ናብ ኵሉ ጐላጕል፡ ብምብራቕን ንምዕራብን ከኣ ሃደሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመጀመሪያው ወር ዮርዳኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነበረ ጊዜ የተሻገሩት እነዚህ ናቸው፤ በሸለቆውም ውስጥ በምሥራቅና በምዕራብ በኩል የተቀመጡትን ሁሉ አባረሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጀመሪያው ወር ዮርዳኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነበረ ጊዜ የተሻገሩት እነዚህ ናቸው፤ በሸለቆውም ውስጥ በምሥራቅና በምዕራብ በኩል የተቀመጡትን ሁሉ አባረሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመጀመሪያው ወር ዮርዳኖስ ከዳር እስከ ዳር ሞልቶ በነበረ ጊዜ የተሻገሩት እነዚህ ናቸው፤ በሸለቆውም ውስጥ በምሥራቅና በምዕራብ በኩል የተቀመጡትን ሁሉ አባረሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮርዳኖሳ ሻፋይ፥ ጋጻፐ ጋጻ ጋካናዉ ኩም ክጼዳ ኮይሮ አግናን ፕኔዳዋንቱ ሀዋንታ። ኡንቱንቱ ዎምባን አዋይ ዶልያ ባጋናነ አዋይ ዉልያ ባጋናነ ኡቴዳ አሳ ኡባ የደርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yorddaanoosa Shaafay, gas'aappe gas'aa gakkanaw kumi kis's'eedda koyro aginaan pinneeddawanttu hawantta. Unttunttu wombban away doliyaa baggananne away wulliyaa baggananne utteedda asaa ubbaa yedersseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanoose shaafay kixa salo shempida koyro aginan pinnidi zullaafe arshey mokkiza baggaranne arshey wulliza baggara dunkaani uttida asaa ubbaa yedeththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮርዳኖሴ ሻፋይ ኪጻ ሳሎ ሼምፒዳ ኮይሮ ኣጊናን ፒኒዲ ዙላፌ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራኔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዱንካኒ ኡቲዳ ኣሳ ኡባ ዬዴዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮርዳኖሰ ሻፋይ፥ ጋፃፐ ጋፃ ጋክድ ክፅዳ ኮይሮ አጌናን ፕንዳይሳት ሀይሳታ። ኤንቲ ዛንጋራን ዶሎሀነ ዉሎሀ ባጋን ደእያ አሳ ኡባ የደዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanose shaafay, gaxape gaxa gakidi kixida koyro ageenan pinnidaysati haysata. Enti zangaaran dolohanne wuloha baggan de7iya asaa ubbaa yedethidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጀመሪያው ወር የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ገደፍ ሞልቶ ሳለ፣ ወንዙን ተሻግረው በስተ ምሥራቅና በስተ ምዕራብ ሸለቆዎች ይኖሩ የነበሩትን ሁሉ ከዚያ ያባረሩት እነዚህ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሁሉ ለጦርነት ዝግጁ የሆኑ ወታደሮች ዳዊትን በመላው እስራኤል ላይ ለማንገሥ ቊርጥ ውሳኔ አድርገው ወደ ኬብሮን ሄዱ፤ የቀሩትም እስራኤላውያን በዚሁ ዓላማ በአንድነት ተስማምተው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም በታ መጀመርታ ወርሒ ንዮርዳኖስ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ወሰና ኽሳዕ እተፍስስ ኣፍ ንኣፍ መሊኣ እንተላ ዝተሳገሩ፥ ነቶም ኣብ ለሰታት ዝነብሩ ዅሎም ንምብራቕን ንምዕራብን ኣቢሎም ዝሰጐጕዎም ድማ እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም በታ መጀመርያ ወርሒ ንዮርዳኖስ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ገምገም ኽሳዕ እተፍስስ ኣፍ ንኣፍ መሊኣ ኸላ እተሳገሩ፡ ነቶም ኣብ ለሴታት ዚነብሩ ዂሎም ንምብራቕን ንምዕራብን ኣቢሎም ዝሰጐጒዎም ድማ እዚኣቶም እዮም። |