1 Chronicles 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ቅድም ንየቡሳውያን ዚስዕሮም ዘበለ ሓለቓን ገዛኢን ኪኸውን ኣለዎ። ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ድማ ቅድም ደይቡ ሓለቓ ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ኢያቡሳውያንን አስቀድሞ የሚመታ ሰው አለቃና መኰንን ይሆናል አለ። የሶርህያም ልጅ ኢዮአብ አስቀድሞ ወጣና ወጋቸው፥ አለቃም ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። ኢያቡሳውያንን አስቀድሞ የሚመታ ሰው አለቃና መኰንን ይሆናል አለ። የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ አስቀድሞ ወጣ፥ አለቃም ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፦ “ኢያቡሳውያንን አስቀድሞ የሚመታ ሰው አለቃና መኮንን ይሆናል” አለ። የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ አስቀድሞ ወጣ አለቃም ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ ኦላንቻቱዋ፥ “ያቡሳ አሳቱ ካሰት ኦልያ ኦንነ ኦላ ጋዳዋ ግዳናዋ” ያጌዳ። ጻሩይ ናአይ ዮኣበ ካሰት ቢደ ኦሌዳ፤ ያቲደ ጋዳዋ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare olanchchatuwaa, «Yaabuusa asatuu kaseti oliyaa ooninne ola gadaawaa gidanawaa» yaageedda. S'aruuyi na'ay Yoo'aabe kaseti biide oleedda; yaatiide gadaawaa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, «Koyrotti biidi Yaabuse asata shocizaadey ola gadawa gidana» gides; histtiin Xuriya naa Iyo7aabey koyrotti bi olida gishshas ola gadawa gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ፥ «ኮይሮቲ ቢዲ ያቡሴ ኣሳታ ሾጪዛዴይ ኦላ ጋዳዋ ጊዳና» ጊዴስ፤ ሂስቲን ጹሪያ ና ኢዮኣቤይ ኮይሮቲ ቢ ኦሊዳ ጊሻስ ኦላ ጋዳዋ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባ ኦላንቾታ፥ “ያቡሰታ ኮይሮትድ ኦልያ ኦንካ ቶራ ሞጮና ግዳና” ያግስ። ፃሩያ ናአይ እዮኣብ ኮይሮትድ ኦልድ ሀላቃ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba olanchota, “Yaabuseta koyrottidi oliya oonika toora mocona gidana” yaagis. Xaruya na7ay Iyo7aabi koyrottidi olidi halaqa gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “ኢያቡሳውያንን ቀድሞ የሚወጋ ሰው የሰራዊቱ አዛዥ ይሆናል” አለ፤ ስለዚህ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ በመጀመሪያ ወጣ፤ እርሱም አዛዥ ለመሆን በቃ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “በመጀመሪያ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ የሚጥል ሰው የሠራዊቱ አዛዥ ይሆናል!” አለ፤ የጸሩያ ልጅ ኢዮአብ በመጀመሪያ ሄዶ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ በመጣሉ የሠራዊቱ አዛዥ ሆነ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ “እቲ ቐዲሙ ንኢያቡሳውያን ዝተዋግኦም፥ ሓለቓን ኣዛዚ ሰራዊተይን ክገብሮ እየ” በለ። ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያ ኸዓ ኣቐዲሙ ወፀ፤ ሓለቓውን ኮነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ፡ እቲ ቐዲሙ ንይብሳውያን ዝቐተለ ዘበለ፡ ሓለቓን ራእስን ኪኸውን እዩ፡ በለ። ዮኣስ ወዲ ጹርያ ድማ ቅድም ደየበ እሞ ሓለቓ ዀነ። |