1 Chronicles 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ቅድም ንየቡሳውያን ዚስዕሮም ዘበለ ሓለቓን ገዛኢን ኪኸውን ኣለዎ። ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ድማ ቅድም ደይቡ ሓለቓ ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ኢያ​ቡ​ሳ​ው​ያ​ንን አስ​ቀ​ድሞ የሚ​መታ ሰው አለ​ቃና መኰ​ንን ይሆ​ናል አለ። የሶ​ር​ህ​ያም ልጅ ኢዮ​አብ አስ​ቀ​ድሞ ወጣና ወጋ​ቸው፥ አለ​ቃም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። ኢያቡሳውያንን አስቀድሞ የሚመታ ሰው አለቃና መኰንን ይሆናል አለ። የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ አስቀድሞ ወጣ፥ አለቃም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም፦ “ኢያቡሳውያንን አስቀድሞ የሚመታ ሰው አለቃና መኮንን ይሆናል” አለ። የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ አስቀድሞ ወጣ አለቃም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ኦላንቻቱዋ፥ “ያቡሳ አሳቱ ካሰት ኦልያ ኦንነ ኦላ ጋዳዋ ግዳናዋ” ያጌዳ። ጻሩይ ናአይ ዮኣበ ካሰት ቢደ ኦሌዳ፤ ያቲደ ጋዳዋ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare olanchchatuwaa, «Yaabuusa asatuu kaseti oliyaa ooninne ola gadaawaa gidanawaa» yaageedda. S'aruuyi na'ay Yoo'aabe kaseti biide oleedda; yaatiide gadaawaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, «Koyrotti biidi Yaabuse asata shocizaadey ola gadawa gidana» gides; histtiin Xuriya naa Iyo7aabey koyrotti bi olida gishshas ola gadawa gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ፥ «ኮይሮቲ ቢዲ ያቡሴ ኣሳታ ሾጪዛዴይ ኦላ ጋዳዋ ጊዳና» ጊዴስ፤ ሂስቲን ጹሪያ ና ኢዮኣቤይ ኮይሮቲ ቢ ኦሊዳ ጊሻስ ኦላ ጋዳዋ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ ኦላንቾታ፥ “ያቡሰታ ኮይሮትድ ኦልያ ኦንካ ቶራ ሞጮና ግዳና” ያግስ። ፃሩያ ናአይ እዮኣብ ኮይሮትድ ኦልድ ሀላቃ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba olanchota, “Yaabuseta koyrottidi oliya oonika toora mocona gidana” yaagis. Xaruya na7ay Iyo7aabi koyrottidi olidi halaqa gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ኢያቡሳውያንን ቀድሞ የሚወጋ ሰው የሰራዊቱ አዛዥ ይሆናል” አለ፤ ስለዚህ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ በመጀመሪያ ወጣ፤ እርሱም አዛዥ ለመሆን በቃ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “በመጀመሪያ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ የሚጥል ሰው የሠራዊቱ አዛዥ ይሆናል!” አለ፤ የጸሩያ ልጅ ኢዮአብ በመጀመሪያ ሄዶ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ በመጣሉ የሠራዊቱ አዛዥ ሆነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ “እቲ ቐዲሙ ንኢያቡሳውያን ዝተዋግኦም፥ ሓለቓን ኣዛዚ ሰራዊተይን ክገብሮ እየ” በለ። ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያ ኸዓ ኣቐዲሙ ወፀ፤ ሓለቓውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ፡ እቲ ቐዲሙ ንይብሳውያን ዝቐተለ ዘበለ፡ ሓለቓን ራእስን ኪኸውን እዩ፡ በለ። ዮኣስ ወዲ ጹርያ ድማ ቅድም ደየበ እሞ ሓለቓ ዀነ።